Page 1 of 1

CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 06:43
by Fiyameta
The more people you claim to have, the more food aid you receive. That's the name of the game. :lol: :lol: :lol: :mrgreen:


Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 07:40
by Fiyameta

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 08:27
by Zmeselo


አላስፈላጊ ውሸቶች

አብይን ካወኩት ጊዜ ጀምሮ አንድ የሚገርመኝ ነገር ቢኖር አላስፈላጊ ውሸት የሚዋሸው ነው። ለምሳሌ ያህል፣ ሰሞኑን ስለ ሆመቾ ጥይት ፋብሪካ የተናገረው ከአላስፈላጊ ውሸቶች ውስጥ አንዱ ማሳያ ነው። ስራ ከጀመረ ግምሽ ምዕተ-አመት የተጠጋውን ፋብሪካ እሱ እንዳቋቋመው አስመስሎ ሲናገር ነበር። ሆመቾ ለአመታት ከቀላል እስከ ከባድ መሳሪያን እንዲሁም ተተኩሾችን ሲያመርት እንዳልነበር፣ ‘ጥይት የማምረት ሙከራ’ ብቻ እንደነበር ተነገረ። ተተኳሽ ለሌሎች ሀገራት መሸጥም ገና አሁን እሱ ያስጀመረው እንደሆነ ዋሸ። እትዮጵያ ቢያንስ በ 2010 (እኤአ) ለሶማሊላንድ እና ደቡብ ሱዳን ተተኳሽ ትሸጥ እንደነበር በትግሉ ወቅት አንድ የመንግስት ኮምፒውተር ህክ ተደርጎ ካየሁት ዶክመንቶች ውስጥ ማየቴን አስታውሳለሁ።

የሚገርመው አብይ ይህን ሁሉ መዋሸት አያስፈልገውም ነበር። ፋብሪካውን በማዘመን እና ስራውን በማቀላጠፍ የሚያመርተውን ተተኳሽ ጥራት እና ብዛት ማሳደግ ሊጨበጨብለት የሚገባ ስራ ስለሆነ አብይ ይህንኑ ሃቅ ቢናገር ኖሮ ትዝብት ውስጥ ሳይገባ የሚፈልገውን የፖሊቲካ ትርፍ ማካበት ያስችለው ነበር። ፊልድ ማርሻሉ እኮ በዚያው ቦታና ጊዜ የተሰራው የማደስ እና የማዘመን ስራ እንደሆነ ሲገልጽ ነበር! በሆመቾ አዲስ የተሰራ ስራ ካለ ዋናው ግቢውን ማስዋብ ነው።

ድሮን ሰርተን ለራሳችን በቅተን ውጭ ለመላክ እየተዘጋጀን ነው ያለውም ሌላው አላስፈላጊ ውሸት ነው። የሆነው ድሮን መስራት ሳይሆን ‘መገጣጠም’ ( assembly) ነው። የድሮን ግብዓቶች (body, avionics, motors, software, remote control system etc) ውጪ ሀገር ተመርተው ከገቡ በኋላ ሀገር ውስጥ ተገጣጠሙ። ይሄም እራሱ በተሳከ መልኩ ከተሰራ የተወሰነ ወጪ የሚቀንስ ስለሆነ የሚናቅ ስልላልሆነ፣ ‘ድሮን መስራት ቻልን’ ብሎ ከመዋሸት ይልቅ ሃቁን ቢናገር በቂ ነበር።

ለምሳሌ ሀይሌ ገብረስላሴ ከ Hyundai Motor Company የመኪና አካላትን በማስገባት ኢትዮጲያ ውስጥ ይገጣጥማል። ይህ በራሱ ትልቅ አቅም ነው። ለሀግር ኢኮኖሚ ያለው አስተዋጾም ከፍተኛ ነው። ነገር ግን ሃይሌ ‘አዲስ መኪና ሰራሁ’ ቢል ያምርበታል? ከኩባንያው የህዝብ ግንኙነት ስራስ ይጥቅመዋል ወይስ ትዝብት ውስጥ ከቶ ስራውን ያራክሰዋል?

(በነገረችን ላይ የኢትዮጲያ አየር ሀይል የድሮን ፕሮጀክት የጀመረው አብይ እንደሚለው እሱ ስልጣን ከያዘ ወዲህ ሳይሆን ቀደም ብሎ ነበር። ደጀን አቪዬሽን በሚባል ድርጅት ስር በ2011 የሙከራ ስራ እንደተጀመረ የታወቀ ሃቅ ነው።)

በፖሊቲካ ውስጥ ከአንድ ጉዳይ ልገኝ የሚችለውን ትርፍ ከፍ ለማድረግ ዘገባውን ማጋነን እና ማጣፈጥ (spinning) የታወቀ ነው። ለዚህ ደግሞ ባለው እውነታ ላይ ትንሽ ውሽት ጣል ማድረግም የተለመደ ነው። ነገር ለማጋነነም ሆነ ለምጣፈጥ ውሸት ጣል የሚደረገው ለታሰበው የፖሊቲካ ትርፍ አስፈላጊ እና ጠቃሚ ከሆነ ነው። ለፕሮፓጋዳ የሚውል ማጋነን ወይም ውሸት ከመጠኑ ካለፈ፣ ከጠቅሙ ጉዳቱ ያመዘናንል። በወጥ ላይ የሚጨመር ወጥ ጋር ማመሳሰል ይቻላል። በመጠኑ ከተጨመረ ጣእሙን ሊጨምር ይችላል። ከልክ በላይ ከጨመርንበት ወጡን ከጥቅም ውጪ ያደርገዋል።

ነዳጅ ወደ ውጪ ለመላክ ዝግጁ ነን፣ ዝናብ በሰው ሰራሽ ዘዴ አዘነብን፣ በስንዴ ምርት እራሳችን ቻልን ወዘተ በአለፉት አመታት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰመናቸው ከጥቅማቸው ጉዳታቸው ያመዘነ አላስፈላጊ ውሸቶች ናቸው። ታዲያ አቢይ ለምን ሁሌም አላስፈላጊ ውሸት ይዋሻል? መልሱ ውሸት ሱስ/ በሽታ ስለሆነበት (pathological) ከመዋሸት እራሱን መቆጣጠር ስለማይችል ነው። የአንድ ሀገር መሪ አላስፈላጊና የማያቋርጥ ውሸት መደጋገም የሰውዬውን ታዓማኒነት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገረ መንግስትን ቅቡልነት ክፉኛ የሚሸረሽር ነው።

"Credibility is a leader's currency. With it, he or she is solvent; without it, he or she is bankrupt.” John Maxwell

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 08:47
by Zmeselo
They just lie, lie and lie!




Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 11:04
by Fiyameta
:lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:


Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 11:37
by Fiyameta
:lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:




Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 12:27
by Fed_Up
Fiyameta wrote:
12 Mar 2025, 11:04
:lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:

Thank you Fiyameta. I was looking for this :P

Lying is the cultural game of Ethiopia‘s regime. :oops:

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 13:02
by Fiyameta
I wouldn't be surprised if Ethiopia actually has less than 50 million people. They fabricated the "120 million" number to get more food-aid. Even the CIA called them ... A NATION OF LIARS & CHEATERS! :mrgreen: :mrgreen:

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 13:20
by Dark Energy
Ethiopian economy can not sustain 120 million people. Perhaps 40 to 60 million. That is about it. Ethiopian leaders continue to be useful idiots. Peaceful dissolution perhaps can bring economic miracle to the region. Eritrean problem can be solved by replacing the present government with young democratic industrious government. :lol: :lol: :lol:

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 12 Mar 2025, 14:12
by Fiyameta
There was no single census of any sort taken in Ethiopia since its creation in 1945. But there's been plenty of guesstimates as evidenced by the CIA report on Ethiopia.

If I have to guess, the country has a population of fewer than 50 million, of which 10 million are refugees scattered around the world. Real Talk! :oops: :oops:

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 13 Mar 2025, 07:51
by Fiyameta
:mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 13 Mar 2025, 12:06
by Fiyameta

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 13 Mar 2025, 12:57
by Union
That is why we say it could be over 200 million people. We know Amara could be well over 100 million

Neve trust the CIA :lol:

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 14 Apr 2025, 11:09
by Fiyameta
No one knows how many people live in Ethiopia. The last time Ethiopia conducted population census was 3000 years ago. :P

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 14 Apr 2025, 11:48
by Fiyameta

Re: CIA REPORT: No One Really Knows How Many People Live in Ethiopia. 120 Million is a LIE !!

Posted: 14 Apr 2025, 23:33
by Fed_Up
ወይ ጉድ..... መጽዋቾችም ለካ ያውቃሉ ቅቅቅቅቅ