-
- Senior Member
- Posts: 12334
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
የሁለቱ ሽማግሌዎች ጉድ ወጣ፤ በመጨረሻም
ይህ ጉድ አያምልጣችዉ፣ ሁለቱ ሽማግሌዎች ከድሮ ጀምሮ ነዉ፣ ጉንጉኑን የጀመሩት።
-
- Senior Member
- Posts: 12334
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የሁለቱ ሽማግሌዎች ጉድ ወጣ፤ በመጨረሻም
በወያኔ ከሳህል ጉድጓድ ተነቅሎ የወጣ ሻቢያ፣ መለስ ብሎን ወያኔን እኛ ነን አደስ አበባ ያስገባነዉ እና የነገስነዉ ይለናል።
-
- Senior Member
- Posts: 12334
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የሁለቱ ሽማግሌዎች ጉድ ወጣ፤ በመጨረሻም
ይህን ጉድ ስሙት፣ አይን ገላጭ ምልከታ ነዉ ና። "ኤርትሪያ ነፃ የወጣችዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በስቀመጠችዉ ኢትዮጵያኖች ነዉ"።
-
- Senior Member
- Posts: 13195
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia