Page 1 of 1

የትግሬው "መንበረ ሰላማ" ምስረታ ሲገርመን አገዎች ደግሞ "መንበረ ሀርቤ" የሚባል ሲኖዶስ መሰረቱ።፡አገው ዘመነ ካሴ በተገኘበት ማለት ነው።

Posted: 07 Mar 2025, 16:19
by Union
እልል በሉ እስቲ :lol: :lol: :lol: :x

ነጮቹ የአገውን አጀንዳ እየገፋ ነው የምንለው ለዛ ነው

Re: የትግሬው "መንበረ ሰላማ" ምስረታ ሲገርመን አገዎች ደግሞ "መንበረ ሀርቤ" የሚባል ሲኖዶስ መሰረቱ። አገው ዘመነ ካሴ በተገኘበት ማለት ነው

Posted: 07 Mar 2025, 16:36
by Union
የቅድስት ስላሴ"ፅባቴ" ተብለው አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ኪሮስ የሚባለው ሰውዬ ከህውሀት ግዜ ጀምሮ ትግሬ ነኝ እያለ ነበር ቦሀላ የስላሴ አስተዳዳሪ የነበረው። አሁን አገው ነኝ ብሎ ብቅ አለ :lol:

አገው ሆኖ ትግሬ ነኝ እያለ ሲንቀሳቀስ የነበረ ሰውዬ አሁን የአገውን ሲንዶስ መስርቷል

ዘመነ ካሴ እና ምሬ ወዳጆ የአገው ሚልሻ ዊንግ አስተዳዳሪዎች ናቸው