የዘር ፋሽስቱ አብይ የወንጌላውያን ቤተክርስትያን ካውንስል ለአጀንዳው ለመጠቀም አቋቁሞ ልክ እንደእስላሞቹ በዘር ኦሮሞ የሆነ የበላይ አርጎ ሾመ:: ከዚያ የፈለገውን እንዲፈፅሙ ያሾራቸዋል:: በሚስቱ ዘማሪ ነው ህዝብን ለማጨናበርያና ሃይማኖተኛ ለመምስል!
አሁን ቸርች ካውንስሉ በተስጠው መመርያ መስረት እኝህንየቢሊግራም ልጅ ከአሜሪካ ጠርቶ ያስመጣል:: የሚናገሩትን ስሙ!!
ሪቨረንዱ ስለ USAID እና ያየሁት መልካም ነገር (ኮሪደር ጨምሮ?) ለ P Trump. እነግራለሁ ነው የሚሉት:: መቸም ሚስጥሩ አምላክ ይግለጥላቸው:: እንዳሉትም አማኞች ከአምላክ እንጂ ከስው መጠበቅ የለባቸውም!!
ሃይማኖትለፖለቲካ አጀንዳ ሲውል ሃይማኖት አይደለም!