Page 1 of 1
ማል ፡ የጉራጌ ማህበረ ሰብ ስነ ሕሊና እና ስነ ምግባር ፍልስፍና!
Posted: 07 Mar 2025, 00:56
by Horus
ማል ማለት በመንፈሳዊም ሆነ ሃይማኖታዊ ፣ በማህበራዊም ሆነ ባህላዊ፣ በቡድንም ሆነ በግል፣ በነቢብም ሆነ በገቢር ፣ በሕሊናም ሆነ በስሜት ከድርጊት የተከለከለ ባህሪ ማለት ነው። አንድ ነገር 'ማል ነው ' ከተባለ የማይታሰብ፣ የማይደረግ ፣ የማይፈጸም ነውር ማለት ነው። በአንድ የክስታኔ ኦርቶዶክስ ባሊቅና ክስታኔ ሙስሊም ምሁር መሃል የተደረገ ትንተናዊ ውይይት!!
Re: ማል ፡ የጉራጌ ማህበረ ሰብ ስነ ሕሊና እና ስነ ምግባር ፍልስፍና!
Posted: 16 Mar 2025, 17:33
by Naga Tuma
Horus wrote: ↑07 Mar 2025, 00:56
ማል ማለት በመንፈሳዊም ሆነ ሃይማኖታዊ ፣ በማህበራዊም ሆነ ባህላዊ፣ በቡድንም ሆነ በግል፣ በነቢብም ሆነ በገቢር ፣ በሕሊናም ሆነ በስሜት ከድርጊት የተከለከለ ባህሪ ማለት ነው። አንድ ነገር 'ማል ነው ' ከተባለ የማይታሰብ፣ የማይደረግ ፣ የማይፈጸም ነውር ማለት ነው። በአንድ የክስታኔ ኦርቶዶክስ ባሊቅና ክስታኔ ሙስሊም ምሁር መሃል የተደረገ ትንተናዊ ውይይት!!
የዚህ ዘመን ትዉልድ የሕዝቡን ባህል መማር ኣለበት ነዉ የምትለዉ?
ከአዲስ አበባ ልጆች ስንቶቹ አባታቸዉ እና እናታቸዉ የተወለዱበትን ቤት ወይም ቦታ ያዉቃሉ?
ይህም ማል የምያስብል ነዉ። ኣይዴለም?
መልሱን ማን ነዉ ያለዉ?