Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 13080
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዐብይ አህመድ ዖፈ ሰማያት ሙሴ! ሙሴ! ሲለው እርሱ ግን ሀ!! ብሎ ያስፈራኛል ያለው እስክንድር ነጋን ነበር። ኤርትራዎች እንድሁ ከ84 ጎሳ ሁሉ ጉራጌዎችን ለምን በዐይነ-ቁራኛ ያያሉ?

Post by Abere » 28 Feb 2025, 17:01

ዐብይ አህመድ ዖፈ ሰማያት ሙሴ! ሙሴ! ሲለው እርሱ ግን ሀ! ብሎ ያስፈራኛል ያለው እስክንድር ነጋን ነበር። ኤርትራዎች እንድሁ ከ84 ጎሳ ሁሉ ጉራጌዎችን ለምን በዐይነ-ቁራኛ ያያሉ? ከዐብይ አህመድ አሁናዊ ጭንቅ ሁኔታ ተማሩ። ዱሮ ዱሮ ሻዕብያዎች አማራን ነበር የሚሳደቡት አሁን በጉራጌዎች ተለውጧል። ከወያኔዎች በላይ ጉራጌን ይፈራሉ? እንደት ግን ሊሆን ቻለ? ሻዕብያዎች የመርህ እና የተጠየቅ ጦርነቱን ተሸንፈዋል ማለት ነው። መሬት እና ህዝብ ሰውቀው ሂደዋል ይህንም አምነዋል - በውይይትት ላይ ነጥብ ጥለው ተሸንፈዋል። እስክንድር ነጋ በአዲስ አበባ የሚያደርገው ሰላማዊ የፓለቲካ ትግል ለስልጣኔ እንድሁም ለሀገረ-ኦሮምያ ምስረታ ያስጋኛል ነበር ያለው - አቶ አብይ አህመድ?