Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
የኦሮሞ ብሔርተኞች ተጣድፈው ለእስክንድር ጥብቅና እየቁሙ ነው
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=358080
Page
1
of
1
የኦሮሞ ብሔርተኞች ተጣድፈው ለእስክንድር ጥብቅና እየቁሙ ነው
Posted:
28 Feb 2025, 00:34
by
Misraq
ጥሌ ቱለማውም ይህንኑ ነበር ሲያደርግ ይነበረው
እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያዊ ነን በብሔር አናምንም ስንል አሃዳዊ : ጠቅላይ : ልሙጥ : ሰፋሪ : ነፍጠኛ ይሉናል፥፤ እሺ ይሁንላችሁ በቃ አማራ ነን ስንልም ይደብራቸዋል፥፥ ታድያ ምን እንሁንላቸው ?