Page 1 of 1

የኦሮሞ ብሔርተኞች ተጣድፈው ለእስክንድር ጥብቅና እየቁሙ ነው

Posted: 28 Feb 2025, 00:34
by Misraq

ጥሌ ቱለማውም ይህንኑ ነበር ሲያደርግ ይነበረው :lol: :lol:
እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያዊ ነን በብሔር አናምንም ስንል አሃዳዊ : ጠቅላይ : ልሙጥ : ሰፋሪ : ነፍጠኛ ይሉናል፥፤ እሺ ይሁንላችሁ በቃ አማራ ነን ስንልም ይደብራቸዋል፥፥ ታድያ ምን እንሁንላቸው ?