የኦሮሞ ብሔርተኞች ተጣድፈው ለእስክንድር ጥብቅና እየቁሙ ነው
Posted: 28 Feb 2025, 00:34
ጥሌ ቱለማውም ይህንኑ ነበር ሲያደርግ ይነበረው
እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያዊ ነን በብሔር አናምንም ስንል አሃዳዊ : ጠቅላይ : ልሙጥ : ሰፋሪ : ነፍጠኛ ይሉናል፥፤ እሺ ይሁንላችሁ በቃ አማራ ነን ስንልም ይደብራቸዋል፥፥ ታድያ ምን እንሁንላቸው ?
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/