.
.
.
.
ጃል እስክንድር ኔጋ በጎንደርም በጎጃምም በቤተ አማራም አደረጃጀቱ እየተፈረካከሰ ነው፥፥ ከብልጽግና ጋር ተደራድሮ የፋኖን ትግል ሊጠልፍ ሲል የተያዘው ድቅል ወሬኛው ስብስብ ጫጫታ ላይ ነው፥፥
Re: የቤተአማራ ወጣቶች ከፒፒ ጋር በድብቅ ሲደራደር ከነበረው ከጃል እስክንድር ነጋ አደረጃጀት በገፍ እየወጡ የዋርካው ምሬን ጦር እየተቀላቀሉ ነው
.
.
.
የጃል እስክንድሩ የቤተአማራው ኮለኔል ፋንታሁን ሙሃቤ ብቻውን ከጥቂት ወታዶሮቹ ጋር ቀርቶአል፥፥ ይህ ሰው ጎበዝ ወታደራዊ ስልት አዋቂ ግለሰብ ነው፥፥ ለትግሉ ጠቃሚ ነው፥፥ በጃል እስክንደር ተጠለፈ እንጂ፥፥ የቤተአማራ ፋኖዎች ይህ ሰው በብልጽግና እጅ እንዳይወድቅ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተነግሮአቸዋል፥፥
.
.
የጃል እስክንድሩ የቤተአማራው ኮለኔል ፋንታሁን ሙሃቤ ብቻውን ከጥቂት ወታዶሮቹ ጋር ቀርቶአል፥፥ ይህ ሰው ጎበዝ ወታደራዊ ስልት አዋቂ ግለሰብ ነው፥፥ ለትግሉ ጠቃሚ ነው፥፥ በጃል እስክንደር ተጠለፈ እንጂ፥፥ የቤተአማራ ፋኖዎች ይህ ሰው በብልጽግና እጅ እንዳይወድቅ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተነግሮአቸዋል፥፥