Page 1 of 1

የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ጦርነቱን አሸንፈናል አለ። Witaf Neqay Horus Whatcha gonna do now! ቅቅቅቅ

Posted: 18 Feb 2025, 15:54
by Union
:lol: :lol: :lol:

Horus ቀዘነ :lol:

Re: የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ጦርነቱን አሸንፈናል አለ። Witaf Neqay Horus Whatcha gonna do now! ቅቅቅቅ

Posted: 18 Feb 2025, 16:25
by Union
ዋይ ዋይ ዋይ :lol:

Re: የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ጦርነቱን አሸንፈናል አለ። Witaf Neqay Horus Whatcha gonna do now! ቅቅቅቅ

Posted: 18 Feb 2025, 16:48
by Union
ከአማራ ክልል ወደ መሀል ሀገር መጥተው ነፃ ያወጡኛል ብለው የሚጠብቁ ሞኞች አሉ ያለው ሆዳም ማን ነበር :lol: :lol: :lol: :lol:


ብርአምጡ ነጋ :lol:

Re: የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ጦርነቱን አሸንፈናል አለ። Witaf Neqay Horus Whatcha gonna do now! ቅቅቅቅ

Posted: 18 Feb 2025, 23:27
by Misraq
Belaynesh Tilahun Murtesssa :lol: :lol:

ፋፍዴን እስክንድር ላይ የተሳካ መፈንቅለ መንግስት አካሂዶአል፥፥ እስክንድራውያን እና ፋፍዴናውያን በለመዱት ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተጨቃጨቁ ነው፥፥ አንቺ ከየትኛው ወገን ነሽ :lol: :lol:

Re: የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ጦርነቱን አሸንፈናል አለ። Witaf Neqay Horus Whatcha gonna do now! ቅቅቅቅ

Posted: 19 Feb 2025, 04:43
by Union
ውይ። አገው misraq አንቺም አለሽ ለካ። እረስቼሽ እኮ ነው። ከእናንተ ከአገዎች ጋር ጨረስን እኮ። አማራ በሙሉ አወቃቹ። ዘሙዬም አርፋ ቁጭ አለች። እንደበፊቱ በሳምንት 3ቴ መግለጫ እያወጣች አትርሱኝ አማራ ነኝ ትል ነበር። አሁን ጠፋች ምን ሆና ነው ። :lol: አሁን ስልጤውን እየቀጠቀጥኩ ነው፣፡ጥፊ ከዚ። ዝተታም አገው :lol: :lol:

አንቺም አማራ ነኝ ማለት አቁመሻል። ምነው? ግን አገውነትሽን መደበቅ በማቆምሽ I am proud of u ብዬሻለሁ በፈረንጅኛ :lol:

ሀላፊን አገው ነኝ በል እያልሽ ለአመታት እየጨቀጨቅሽው ጆሮአችንን አደንቁረሽ እራስሽ አገው ሆነሽ ከች አልሽ :lol: :lol:

ለካስ አገው የሚባል ሀገር ልትመሰርቺ አስበሽ ነበር ሀላፊን የምትጨቀጭቂው። የማይሰማ ጉድ የለም እኮ :lol:
Misraq wrote:
18 Feb 2025, 23:27
Belaynesh Tilahun Murtesssa :lol: :lol:

ፋፍዴን እስክንድር ላይ የተሳካ መፈንቅለ መንግስት አካሂዶአል፥፥ እስክንድራውያን እና ፋፍዴናውያን በለመዱት ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተጨቃጨቁ ነው፥፥ አንቺ ከየትኛው ወገን ነሽ :lo