Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union

አገው ገዱ በፋኖ መሪዎች ተሰደበ ተጋለጠ። አገው ገዱ የአማራ ማህበር የሚል ድጅት ከፋኖዎች ጋር ተነጋግሬ መስርቻለሁ ብሎ ዋሸ። ቅቅቅ። የሌባ አይነደረቅ አለ። ሃሃሃ

Post by Union » 17 Feb 2025, 17:06

የአማራ ህዝባዊ ድርጅት ባወጣው መግለጫ መሰረት፣ አገው ገዱ ከእኛጋ ምንም አይነት ግንኙነት አላደረገም ብሏል።

አገው ገዱ አሁንም አማራ ነኝ እያለ አይኑን አፍጥጦ መጣ :lol: :lol: :lol:

Union

Re: አገው ገዱ በፋኖ መሪዎች ተሰደበ ተጋለጠ። አገው ገዱ የአማራ ማህበር የሚል ድጅት ከፋኖዎች ጋር ተነጋግሬ መስርቻለሁ ብሎ ዋሸ። ቅቅቅ። የሌባ አይነደረቅ አለ። ሃሃሃ

Post by Union » 17 Feb 2025, 17:11

" አገው ገዱ ማንነቱን እና አላማውን ስለምናውቅ እኛ ጋር አይደውልም"

አርበኛ ፕሮፌሰር ጌታአስራድ፣ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ቃል አቀባይ

Post Reply