Shocking: የዓብይ አህመድ ኮማንዶዎች በዱባይ ተዋረዱ
Posted: 10 Feb 2025, 00:43
በዱባይ አዘጋጅነት በየዓመቱ እየተካሄደ በሚገኘው የዘንድሮው የUAE SWAT Challenge የዓብይ አህመድ ኮማንዶዎች ከ103 አገሮች 101ኛ ወጡ:: 102ኛ እና 103ኛ የወጡት አገሮች የሴት ፖሊሶችን ነው ለውድድር የላኩት በተለይ የኔፓል ቡድን ውስጥ አራስ ሴቶች በቡድኑ ውስጥ ተካትተው ነበር:
ውጤቱ ከሞት ስለማይተናነስ አበባ ጉንጉን አንዲሁም ሻማ ማብራት እና ፍታት ይደረግላቸው



ውጤቱ ከሞት ስለማይተናነስ አበባ ጉንጉን አንዲሁም ሻማ ማብራት እና ፍታት ይደረግላቸው


