Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12792
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Shocking: የዓብይ አህመድ ኮማንዶዎች በዱባይ ተዋረዱ

Post by Thomas H » 10 Feb 2025, 00:43

በዱባይ አዘጋጅነት በየዓመቱ እየተካሄደ በሚገኘው የዘንድሮው የUAE SWAT Challenge የዓብይ አህመድ ኮማንዶዎች ከ103 አገሮች 101ኛ ወጡ:: 102ኛ እና 103ኛ የወጡት አገሮች የሴት ፖሊሶችን ነው ለውድድር የላኩት በተለይ የኔፓል ቡድን ውስጥ አራስ ሴቶች በቡድኑ ውስጥ ተካትተው ነበር:
ውጤቱ ከሞት ስለማይተናነስ አበባ ጉንጉን አንዲሁም ሻማ ማብራት እና ፍታት ይደረግላቸው