-
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
እስክንድር ነጋ፥ ጉሮሮው እስኪደርቅ ድረስ፥ ድርድር አላደረግኩም እያለ፤ ማርሸት ፀሐይና ጄኔራል ተፈራ ማሞ፥ ውሃ የማይቋጥር ምክንያቶች እያመጡ ለምን ያደነቁሩናል? ድንቁርና ወይንስ የዋህነት
እስክንድር ነጋ፥ ጉሮሮው እስኪደርቅ ድረስ፥ ድርድር አላደረግኩም እያለ፤ ማርሸት ፀሐይና ጄኔራል ተፈራ ማሞ፥ ውሃ የማይቋጥር ምክንያቶች እያመጡ ለምን ያደነቁሩናል? ድንቁርና ወይንስ የዋህነት?
Re: እስክንድር ነጋ፥ ጉሮሮው እስኪደርቅ ድረስ፥ ድርድር አላደረግኩም እያለ፤ ማርሸት ፀሐይና ጄኔራል ተፈራ ማሞ፥ ውሃ የማይቋጥር ምክንያቶች እያመጡ ለምን ያደነቁሩናል? ድንቁርና ወይንስ የ
ቤርቤረሰብ EwnetYashenifal ... የኢትዮጵያ ፋኖ የሚባል አቁዋቁመንልሃል፥፥ ደቡብና አዲስ አበባ ሄደህ ታገል፥፥ እዛ የሚኖር ግላድያተር አማራም ያግዝሃል፥፤ በአማራ ውስጣዊ ጉዳይ ውስጥ ገብተህ አትፈትፍት፥፥ ነጻ ለመውጣት ከፈለግክ ፈረሱም ያው ሜዳውም ያው:: እንሽላሊቱ እስክንድርህንም አዛ ወስደህ ሹመው፥፥ ከአማራ ትግል ቆርጠን አውጥተነዋል