Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

እስክንድር ነጋ፥ ጉሮሮው እስኪደርቅ ድረስ፥ ድርድር አላደረግኩም እያለ፤ ማርሸት ፀሐይና ጄኔራል ተፈራ ማሞ፥ ውሃ የማይቋጥር ምክንያቶች እያመጡ ለምን ያደነቁሩናል? ድንቁርና ወይንስ የዋህነት

Post by EwnetYashenifal » 28 Jan 2025, 17:15

እስክንድር ነጋ፥ ጉሮሮው እስኪደርቅ ድረስ፥ ድርድር አላደረግኩም እያለ፤ ማርሸት ፀሐይና ጄኔራል ተፈራ ማሞ፥ ውሃ የማይቋጥር ምክንያቶች እያመጡ ለምን ያደነቁሩናል? ድንቁርና ወይንስ የዋህነት?

Misraq
Senior Member
Posts: 15379
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: እስክንድር ነጋ፥ ጉሮሮው እስኪደርቅ ድረስ፥ ድርድር አላደረግኩም እያለ፤ ማርሸት ፀሐይና ጄኔራል ተፈራ ማሞ፥ ውሃ የማይቋጥር ምክንያቶች እያመጡ ለምን ያደነቁሩናል? ድንቁርና ወይንስ የ

Post by Misraq » 28 Jan 2025, 18:22

ቤርቤረሰብ EwnetYashenifal ... የኢትዮጵያ ፋኖ የሚባል አቁዋቁመንልሃል፥፥ ደቡብና አዲስ አበባ ሄደህ ታገል፥፥ እዛ የሚኖር ግላድያተር አማራም ያግዝሃል፥፤ በአማራ ውስጣዊ ጉዳይ ውስጥ ገብተህ አትፈትፍት፥፥ ነጻ ለመውጣት ከፈለግክ ፈረሱም ያው ሜዳውም ያው:: እንሽላሊቱ እስክንድርህንም አዛ ወስደህ ሹመው፥፥ ከአማራ ትግል ቆርጠን አውጥተነዋል


Post Reply