ወይን ማርኮት ገባር ቤት አስጠግቶ
ሆዱን ታሞ እዳሪው ላይ ተኝቶ
ገባሩ አጠበው እንደ ህፃን አንስቶ
ይህንን ሲያስብ በልቅሶ ተንሰቅስቆ
የአዞ እንባ ልቡ በቀል ሰንቆ
ወይን ቢሸኘው በሰላም ሱዳን
አራት ኪሎ ቀንቶት ሲገባ ወይን
አንዳርጋቸው ከተፍ ስልጣን ሊለምን
የተሰጠው ስልጣን ባያረካው ልቡን
ኤርትራ ገባ ሊካድም ኢሱን
ወያኔን ከድቶ ባለውለታውን
ወይን አአ ሲተም ሁሉም ሲል ዋይ ዋይ
በአረመኔነት ጨፍጭፉት ንትግረዋይ
የአብይ ወኢሳያስ ሃሳዊ ነብይ
ያጠበውን የገባሩን ውለታ ረስቶ
አንዳርጋቸው ክህደቱ የኢሱ ቀበቶ
ዛሬም ይላዝናል አብይን ከድቶ
ብርሃኑንም ከዳ ብፃይነትን ረስቶ