የአማራን ትግል እየበጠበጡ አንድነት እንዳይኖር የሚሰሩት የበረከት ስሞኦን የቀድሞ አገልጋዮች የአሁንዋ ዝናሽ ታያቸው ቅጥረኛ ፋፍዴኖች ናቸው ስትል ታጋይ ቀለብ ስዩም አጋለጠች
Posted: 06 Jan 2025, 14:35
.
.
.
ታጋይ ቀለብ ስዩም በወያኔም በብልጽግናም ግዜ ብዙ መስዋአትነት የከፈለች ጀግና የጎንደር አማራ ናት፥፥ በባልደራስ ምክትል ሆና ከእስክንድር ነጋ ጋር ሰርታለች፥፥ አሁን ግን የእስክንድር መንገድ አላማራትም፥፥ እስክንድር ጎንደርን ለመጠቅለል ይረዱኛል ያላቸው ፋፍዴን (የበረክት የቀድሞ ገረዶች) ለትግል የተሰበሰበውን መዋጮ የሚዘርፉ ከዝናሽ ታያቸው እና ከብአዴን ጋር ጥብቅ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጻለች፥፥
ይህ revelation ቀለብ እንደ ጎንደርነትዋ እና ተአማኝነትዋ ስለተናገረቸው ለጎንድር ባንዳዎች ትልቅ ድንጋጤ ፈጥሮአል፥፥ ዶር አምሳሉ ብሎ እስክንድር የሰየመው ሰው ሚስቱ ቀንደኛ ሕወሃት መሆንዋ ይታወቃል፥፥ በፋፍዴን ውስጥም ያሉት አባሎች የጎንደር የትግራይና እና የቅማንት ቅይጦች ጸረ አማሮች መሁናቸው ግልጽ ሆኖአል ለምሳሌ PhD ውን ለመጨረስ 12 አመት የፈጀበትና የጎንደር ፋኖ ያሰባሰበውን $60 ሺህ ዶላር የሰረቀው ግለሰብ ቅማንት እንደሆነ ታውቆዋል::
.
.
ታጋይ ቀለብ ስዩም በወያኔም በብልጽግናም ግዜ ብዙ መስዋአትነት የከፈለች ጀግና የጎንደር አማራ ናት፥፥ በባልደራስ ምክትል ሆና ከእስክንድር ነጋ ጋር ሰርታለች፥፥ አሁን ግን የእስክንድር መንገድ አላማራትም፥፥ እስክንድር ጎንደርን ለመጠቅለል ይረዱኛል ያላቸው ፋፍዴን (የበረክት የቀድሞ ገረዶች) ለትግል የተሰበሰበውን መዋጮ የሚዘርፉ ከዝናሽ ታያቸው እና ከብአዴን ጋር ጥብቅ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጻለች፥፥
ይህ revelation ቀለብ እንደ ጎንደርነትዋ እና ተአማኝነትዋ ስለተናገረቸው ለጎንድር ባንዳዎች ትልቅ ድንጋጤ ፈጥሮአል፥፥ ዶር አምሳሉ ብሎ እስክንድር የሰየመው ሰው ሚስቱ ቀንደኛ ሕወሃት መሆንዋ ይታወቃል፥፥ በፋፍዴን ውስጥም ያሉት አባሎች የጎንደር የትግራይና እና የቅማንት ቅይጦች ጸረ አማሮች መሁናቸው ግልጽ ሆኖአል ለምሳሌ PhD ውን ለመጨረስ 12 አመት የፈጀበትና የጎንደር ፋኖ ያሰባሰበውን $60 ሺህ ዶላር የሰረቀው ግለሰብ ቅማንት እንደሆነ ታውቆዋል::