Page 1 of 1

ጎንደር ከተማ አየር ማረፊያ ዙሪያ ከባድ ጦርነት ተደርጎ የጃል ሲኒ አመራሮች ተገድለዋል። የእስክንድር ፋኖ እየጋለ እየጋለ እየመጣ ነው፡ እነ አገው ዘመነ ሩጫ ሊጀምሩ ነው ማለት ነው። ቅቅቅ

Posted: 03 Jan 2025, 17:37
by Union
ጎንደር አማራ የአማራ ነፃነት አስኳል

Re: ጎንደር ከተማ አየር ማረፊያ ዙሪያ ከባድ ጦርነት ተደርጎ የጃል ሲኒ አመራሮች ተገድለዋል። የእስክንድር ፋኖ እየጋለ እየጋለ እየመጣ ነው፡ እነ አገው ዘመነ ሩጫ ሊጀምሩ ነው ማለት ነው።

Posted: 03 Jan 2025, 17:44
by Union
በ5 አቅጣጫ ወደ ደንቢያ ለመግባት የሞከረው ጃል ሲኒ ተደምሰሰ። ወደ 10 የመስመር አዛዦች ተገድለዋል።