Page 1 of 1

በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 01 Jan 2025, 10:22
by Hellen
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 01 Jan 2025, 10:37
by Odie
“.ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣”

ይሄ እኮ ያደጉትና ሃይማኖት እንኳን የማያጠብቁ አገሮች የሚጨቃጨቁበት ጉዳይ ነው!!
ስውን መግደል ህጋዊ ረግን ብላችሁ ነው እዚህ እንደትልቅና achievement የምታደነቁረን!

ደግሞ ዼንጤ ነን አማኝ ነን የማለታችሁ ጉዳይስ? ይህን የሊብራል አጀንዳ ማስፈፀማችሁ?
ነገ ግብረ ስዶምን በአዋጅ ታስነግራላችሁ!!

ከዛች ምድር መቸም መልካም ዜና አይወጣ!
ይችን ዜና አርጋችሁ ልትስሩ ያቀዳችሁት አለ ወይስ የከስሞኑ ክሳራችሁን ለመክደን ነው?

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 01 Jan 2025, 12:41
by asse12
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 01 Jan 2025, 13:25
by Fiyameta
Ethiopia resorting to assisted suicide as a measure to have fewer mouths to feed and curb population growth can only be described as diabolical. This means that, any Ethiopian over the age of 40 who visits a Hospital will never be seen alive again.

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 01 Jan 2025, 15:44
by Selam2119
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 02 Jan 2025, 06:24
by Selam2119
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 02 Jan 2025, 15:13
by Selam2119
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 03 Jan 2025, 14:42
by Hellen
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 05 Jan 2025, 00:15
by Selam2119
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City

Re: በኢትዮጵያ በህክምና የታገዘ ሞት እና የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ዛሬ ፀደቀ

Posted: 05 Jan 2025, 17:23
by Hellen
Hellen wrote:
01 Jan 2025, 10:22
በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።
ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

አዲስ አበባ በምሽት፡ Addis Ababa at Night
አዲስ አበባ አስደሳች የምሽት ጉብኝት። በጣም አስደናቂ ውበት። Magical Night Views of Addis Ababa | Ethiopia's Capital City