Page 1 of 1

ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነት ቀይ

Posted: 30 Dec 2024, 15:08
by DefendTheTruth
ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነት ቀይሮዉታል።

በዚህም የተነሳ በአሁኑ ሰዓት ኤርትሪያ ዉስጥ የዩኒቨርሲቲ ደረጃ ትምህርት የለም፤ ዕድገት ይሉሓል ይሄ ነዉ እንግዲህ።


Re: ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነ

Posted: 30 Dec 2024, 15:19
by Selam/
ለውዳቂ ሻቦዎች ትኩረት የሚሰጥ እራሱ የወደቀና ዕትብቱን እነርሱ ጋ የቀበረ አናሳ ጎጠኛ ብቻ ነው።

Re: ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነ

Posted: 09 Jan 2025, 17:00
by DefendTheTruth
ኃይለሥላሴ አጥፍቶ ልሆን ይችላል፣ ግን ደግሞ ብዙ ደግ ነገሮችን ለአገራቸዉ አበርክቶ አልፎዋል፣ ይሄኛዉስ ለምን ይረሳል?

ለትምህርት የነበራቸዉ አቋም ዛሬም ካሉት መሪዎች ወይም መሪ ለመሆን ከምባትኑት እንደንድ ግለሰቦች በላይ በዚያን ጊዜ ተረድቶ ነበር፣ ደሃ ና የመሳፊንቱም ልጅ አንድ ላይ ገብቶ እንድማር መፍቀድ፣ በወቅቱ የማይታሰብ ትልቅ ራዕይ ነበር ማለት እንችላለን።
እሳቸዉ ባይኖሩም፣ አሻራቸዉን አኑሮ አልፎዋል።




Re: ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነ

Posted: 09 Jan 2025, 17:10
by DefendTheTruth
ቀዳማዊ ንጉሣ ነገስት ኃይለሥላሴ ይህ የደሃ ልጅ እድል አግኝቶ ከመኳንንት ና መሳፍንት ቤተሰቦች እኩል እድል እንዲያገኝ ፈቀዱ፣ የደሃ ልጁ ደግሞ ሄዶ ሄዶ ኢትዮጵያን በአለም መድረክ አሳወቃት፣ የደሃዉ ልጅ የንጉሡ የቅርብ ሰዉ ና አማካሪ መሆን ቻለ። ደርግ ና ሻቢያ በእፍረት ወደ ጓዳቸዉ በዕፍረት ተመለሱ።

Re: ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነ

Posted: 09 Jan 2025, 17:37
by Fiyameta
Data from UNESCO’s Institute for Statistics indicate that the 94% of Eritrean youth are literate. This figure stand out positively within the region and across the African continent. Eritrea’s increases in youth literacy have been recognized by UNESCO as being "among the biggest achieved anywhere in the world over the past 50 years."














Re: ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነ

Posted: 09 Jan 2025, 18:11
by TesfaNews
Eritrea youth are 94% literate

50% Eritrean youth flee to Ethiopia and Sudan

Re: ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነ

Posted: 09 Jan 2025, 18:21
by sesame
DefendTheTruth wrote:
30 Dec 2024, 15:08
ኃይለስላሴ ቤተመንግስታቸዉን ለዩኒቨርሲቲነት አበረከቱ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ የምባል የአማፂያን ና ኤርትሪያ የምትባል ተገንጣይ አገር መሪ ደግሞ ዩኒቨርሲቲዉን ራሱን ወስዶ ወደ ጦር ካምፕነት ቀይሮዉታል።

በዚህም የተነሳ በአሁኑ ሰዓት ኤርትሪያ ዉስጥ የዩኒቨርሲቲ ደረጃ ትምህርት የለም፤ ዕድገት ይሉሓል ይሄ ነዉ እንግዲህ።
Ethiopia is collapsing and this dumbito PP cadre prefers to rant about Eritrea!

For your information, when His Imperial Majesty (HIM), Haile Sellasie I, King of Kings, Elect of God, Lion of Judah, (God of Jamaica :lol: :lol: ), was deposed from power in 1974 after 50 years of misruling his people, Ethiopia, not including Eritrea, had only 28 high-schools for its miserable 35 million people. Entire provinces like Begemidr and Wello had one high school each. The midget had spent 5 years in Exile in England but came back with the intention of not developing his people, but keeping them as primitive as possible, because he concluded that education was not good for him. HIM, thus, was more concerned about his dogs and lions than his people.
:lol: :lol: :lol: :lol: