የሻቢያ ምቀኝነት ወደር የለዉም፣ በአለም ላይ!
Posted: 27 Dec 2024, 09:25
ሻቢያ መለት ኢትዮጵያን በመጥላት የተፈለፈለ የሰዉ ልጅ ግሪሳ (ሎከስት) ነዉ። ሻቢያ ማለት ስሙ ራሱ ኢትዮጵያን ጥላቻ ተብሎ መለወጥ ይችላል።
ሻቢያ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ለአንዲት ቀን የለ ኢትዮጵያ ጥላቻና ምቀኝነት ዉሎ አድሮ አያዉቅም፣ በፈለግከዉ ነገር ልትሞክረዉ ትችላለህ፣ ግን ምቀኝነቱን በጭራሽ መቀየር አትችልም። የኢትዮጵያ ጥላቻ ስባል ግር ብሎ ይመጣል፣ ምክንያት መፈለግ አያስፈልግም።
ራሱን ና የምያስተዳድረዉን ሕዝብ ሕይወት እንደመቀየር ሌተ ቀን ለኢትዮጵያ ጥላቻ ስል ቆሞ ዉሎ ያድራል፣ ከልቀና ስጋት አለብኝ ይለሃል፣ በአደባባይ።
ይህን የሰዉ ልጅ ተምች ነጥሎ መጣል አማራጭ የሌላዉ ብቻኛ አላማ መሆን አለበት።
ለነገሩ ሁሉም ሰዉ ነቅቶበታል፣ አሁን ላይ፣ ነፃ አዉጪ ተብዬዉም ሳይቀር፣ እንጥብጣቦች ግን አሉ (እንደ ጀዊሳዉ ና አፈንጋጩ የወያኔ ክንፍ)። ሁሉም አብሮ ይነጠላሉ፣ ለወደፊቷ ኢትዮጵያ ተስፋ ስባል።
ሻቢያ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ለአንዲት ቀን የለ ኢትዮጵያ ጥላቻና ምቀኝነት ዉሎ አድሮ አያዉቅም፣ በፈለግከዉ ነገር ልትሞክረዉ ትችላለህ፣ ግን ምቀኝነቱን በጭራሽ መቀየር አትችልም። የኢትዮጵያ ጥላቻ ስባል ግር ብሎ ይመጣል፣ ምክንያት መፈለግ አያስፈልግም።
ራሱን ና የምያስተዳድረዉን ሕዝብ ሕይወት እንደመቀየር ሌተ ቀን ለኢትዮጵያ ጥላቻ ስል ቆሞ ዉሎ ያድራል፣ ከልቀና ስጋት አለብኝ ይለሃል፣ በአደባባይ።
ይህን የሰዉ ልጅ ተምች ነጥሎ መጣል አማራጭ የሌላዉ ብቻኛ አላማ መሆን አለበት።
ለነገሩ ሁሉም ሰዉ ነቅቶበታል፣ አሁን ላይ፣ ነፃ አዉጪ ተብዬዉም ሳይቀር፣ እንጥብጣቦች ግን አሉ (እንደ ጀዊሳዉ ና አፈንጋጩ የወያኔ ክንፍ)። ሁሉም አብሮ ይነጠላሉ፣ ለወደፊቷ ኢትዮጵያ ተስፋ ስባል።