Page 1 of 1

ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።

Posted: 24 Dec 2024, 14:02
by Za-Ilmaknun
ዓለም አቀፉ የእንስሳት መብት ተቆርቋሪ ድርጅት:-

ፒታ በተለይ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በማኅበራዊ ሚድያ ገፆቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በመቃወም የተለያዩ ዘመቻዎች እያካሄደ ነው።
ፒታ ታኅሣሥ 18/2024 በድረ-ገፁ ባወጣው መግለጫ በዋሺንግተን ቢሮ ተቃውሞ ያሰማው "አየር መንገዱ [ማኩዌስ የተባሉ] ሊጠፉ የተቃረቡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን ለቤተ-ሙከራ ጥቅም ላይ እንዲውሉ አጓጉዟል" በሚል መሆኑን አስታውቋል።ድርጅቱ እንደሚለው ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።

ሕገ-ወጥ ነው የተባለ ዓለም አቀፍ የእንስሳት አዘዋዋሪ ድርጅት የዝንጀሮ ዝርያዎችን በአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ አዘዋውሯል ተብሎ የቀረበበት ክስ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስም መጠቀሱን መግለጫው አመላክቷል።

https://www.bbc.com/amharic/articles/cvg9jdjnywzo

Re: ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።

Posted: 24 Dec 2024, 15:30
by DefendTheTruth
ከአማራ መብት አስከባሪነት ዛሎ ወደ ዝንጃሮ መብት አስከባሪነት የገበዉ የጀዊሳዉ ቡድን ጉዳይ!

Re: ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።

Posted: 24 Dec 2024, 16:24
by Za-Ilmaknun
IT is BBC!! reporting not the Jewissa , Mr JanJaweed :) I am not expecting you to know the difference, though. Under OPDO, everything and all things are for sale. Enjoy the bonanza while it lasts. The Jawissa is coming!! :mrgreen:

Re: ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።

Posted: 24 Dec 2024, 16:30
by DefendTheTruth
Za-Ilmaknun wrote:
24 Dec 2024, 16:24
IT is BBC!! reporting not the Jewissa , Mr JanJaweed :) I am not expecting you to know the difference, though. Under OPDO, everything and all things are for sale. Enjoy the bonanza while it lasts. The Jawissa is coming!! :mrgreen:
Did you associate yourself with the claim, or did you distance yourself from the claim of the "third party", while recycling it in here?

Or, did I make you be aware of the difference by commenting on your recycling?

Choose from the 3!