ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።
Posted: 24 Dec 2024, 14:02
ዓለም አቀፉ የእንስሳት መብት ተቆርቋሪ ድርጅት:-
ፒታ በተለይ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በማኅበራዊ ሚድያ ገፆቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በመቃወም የተለያዩ ዘመቻዎች እያካሄደ ነው።
ፒታ ታኅሣሥ 18/2024 በድረ-ገፁ ባወጣው መግለጫ በዋሺንግተን ቢሮ ተቃውሞ ያሰማው "አየር መንገዱ [ማኩዌስ የተባሉ] ሊጠፉ የተቃረቡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን ለቤተ-ሙከራ ጥቅም ላይ እንዲውሉ አጓጉዟል" በሚል መሆኑን አስታውቋል።ድርጅቱ እንደሚለው ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።
ሕገ-ወጥ ነው የተባለ ዓለም አቀፍ የእንስሳት አዘዋዋሪ ድርጅት የዝንጀሮ ዝርያዎችን በአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ አዘዋውሯል ተብሎ የቀረበበት ክስ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስም መጠቀሱን መግለጫው አመላክቷል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cvg9jdjnywzo
ፒታ በተለይ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በማኅበራዊ ሚድያ ገፆቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በመቃወም የተለያዩ ዘመቻዎች እያካሄደ ነው።
ፒታ ታኅሣሥ 18/2024 በድረ-ገፁ ባወጣው መግለጫ በዋሺንግተን ቢሮ ተቃውሞ ያሰማው "አየር መንገዱ [ማኩዌስ የተባሉ] ሊጠፉ የተቃረቡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን ለቤተ-ሙከራ ጥቅም ላይ እንዲውሉ አጓጉዟል" በሚል መሆኑን አስታውቋል።ድርጅቱ እንደሚለው ሕገ-ወጥ የዝንጀሮ አዘዋዋሪዎች የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተጠቅመው የተሸጡ የዝንጀሮ ዝርያዎችን አዘዋውረዋል።
ሕገ-ወጥ ነው የተባለ ዓለም አቀፍ የእንስሳት አዘዋዋሪ ድርጅት የዝንጀሮ ዝርያዎችን በአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ አዘዋውሯል ተብሎ የቀረበበት ክስ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስም መጠቀሱን መግለጫው አመላክቷል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cvg9jdjnywzo