Page 1 of 1

ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 13:57
by Za-Ilmaknun
የግብፅ ወታደሮች በሶማሊያ በሚሰማራው የአፍሪካ ሕብረት የሰላም ሚሽን ልዑካን ውስጥ እንደሚካተቱ የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መናገራቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። :mrgreen:

"ከሶማሊያ መንግሥት በቀረበ ጥያቄ መሠረት ግብፅ በሰላም አስከባሪ ሚሽን ውስጥ ለመካተት ወስናለች" ሲሉ የውጭ ገዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብድላቲ በጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል ይላል የሮይተርስ ዘገባ።

የሶማሊያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በግብፅ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው ይህ የተጠቀሰው።

የአፍሪካ ሕብረት ስታቢላይዜሽን ኤንድ ሰፖርት ሚሽን (አውሶም) የተባለው የሰላም አስከባሪ ኃይል በሚመጣው የአውሮፓውያኑ አዲስ ዓመት በሶማሊያ ይሰማራል ተብሎ ይጠበቃል።

"በሶማሊያ ስላለው ጉዳይ ውይይት አድርገናል። ሶማሊያ የግዛት አንድነቷን እና ሉዓላዊነቷን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት ግብፅ ትደግፋለች" ሲሉ የግብፁ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል።

ባለፈው ዓመት ታኅሣሥ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የራስ ገዟ ሶማሊላንድ የቀድሞ ፕሬዝደንት ሙሴ ቢሂ የመግባቢያ ሰነድ መፈረማቸው አይዘነጋም። ስምምነቱ ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ ዕውቅና እንደምትሰጥ በምትኩ ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ የባሕር በር እንደምትከፍት ያትታል።
የኢትዮጵያ ወታደሮች አውሶም በተሰኘው በአዲሱ የአውሮፓውያኑ ዓመት በሶማሊያ ይሰማራል ተብሎ በሚጠበቀው ሰላሚ አስከባሪ ሚሽን ውስጥ ስለመካተታቸው የተባለ ነገር የለም።

https://www.bbc.com/amharic/articles/c8ew575dp43o

Re: ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 14:26
by Za-Ilmaknun
CAIRO, Dec 23 (Reuters) - Egypt will contribute troops to an African Union Somalia peacekeeping mission, its foreign minister said on Monday, as ties between the two countries grow closer amid tensions with Ethiopia over recognition of Somaliland.
"Egypt has decided to participate in the mission based on the Somali government's request and welcoming of the African Union's Peace and Security Council," said Badr Abdelatty during a press conference in Cairo to mark a visit by the Somali foreign minister

https://www.reuters.com/world/africa/eg ... 024-12-23/
.

Re: ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 14:31
by DefendTheTruth
Za-Ilmaknun wrote:
24 Dec 2024, 13:57
የግብፅ ወታደሮች በሶማሊያ በሚሰማራው የአፍሪካ ሕብረት የሰላም ሚሽን ልዑካን ውስጥ እንደሚካተቱ የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መናገራቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። :mrgreen:

"ከሶማሊያ መንግሥት በቀረበ ጥያቄ መሠረት ግብፅ በሰላም አስከባሪ ሚሽን ውስጥ ለመካተት ወስናለች" ሲሉ የውጭ ገዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብድላቲ በጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል ይላል የሮይተርስ ዘገባ።

የሶማሊያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በግብፅ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው ይህ የተጠቀሰው።

የአፍሪካ ሕብረት ስታቢላይዜሽን ኤንድ ሰፖርት ሚሽን (አውሶም) የተባለው የሰላም አስከባሪ ኃይል በሚመጣው የአውሮፓውያኑ አዲስ ዓመት በሶማሊያ ይሰማራል ተብሎ ይጠበቃል።

"በሶማሊያ ስላለው ጉዳይ ውይይት አድርገናል። ሶማሊያ የግዛት አንድነቷን እና ሉዓላዊነቷን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት ግብፅ ትደግፋለች" ሲሉ የግብፁ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል።

ባለፈው ዓመት ታኅሣሥ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የራስ ገዟ ሶማሊላንድ የቀድሞ ፕሬዝደንት ሙሴ ቢሂ የመግባቢያ ሰነድ መፈረማቸው አይዘነጋም። ስምምነቱ ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ ዕውቅና እንደምትሰጥ በምትኩ ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ የባሕር በር እንደምትከፍት ያትታል።
የኢትዮጵያ ወታደሮች አውሶም በተሰኘው በአዲሱ የአውሮፓውያኑ ዓመት በሶማሊያ ይሰማራል ተብሎ በሚጠበቀው ሰላሚ አስከባሪ ሚሽን ውስጥ ስለመካተታቸው የተባለ ነገር የለም።

https://www.bbc.com/amharic/articles/c8ew575dp43o
A big lie from a big liar, as usual! If you can reproduce and show us a proof where the stated agreement was made, then I am a liar, else you and co. are the usual liars. whose main trait has become fabricating lies endlessly!

Re: ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 14:43
by Za-Ilmaknun

Re: ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 15:06
by DefendTheTruth
The BIG LIAR,

many of us (including myself) have never seen the text of the agreement, interpretation of the different parties of the terms of the MoU in accordance with their respective vested interests were made abundantly. You have not yet produced the exact text where the agreement was made, you failed and remained a liar. The statement said: "ስምምነቱ ኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ ዕውቅና እንደምትሰጥ በምትኩ ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ የባሕር በር እንደምትከፍት ያትታል።"

Did you forget it already?

The question is where did you find that?


Re: ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 15:21
by Digital Weyane
የሶማሊያ መንግሥት ያባረራቸው ሃይሎቻችን ኢትዮጵያ ሲገቡ ቀይ ምንጣፍ አንጥፈን እንቀበላቸዋለን :roll: :roll:

Re: ግብፅ ወታደሮቿ በሶማሊያ ሰላም ለማስከበር እንደሚሰማሩ አስታወቀች

Posted: 24 Dec 2024, 17:20
by Za-Ilmaknun
Egypt To Join New AU Peacekeeping Force In Somalia: FM
By AFP - Agence France Presse
December 23, 2024


Egypt's foreign minister said Monday that his country will take part in a new African Union peacekeeping force in Somalia, as the two countries draw closer amid tensions with Ethiopia.

"Egypt decided to join this mission based on a request from the Somali government and the welcoming of the African Union Peace and Security Council," Badr Abdelatty told a joint press conference with his Somali counterpart Ahmed Moalim Fiqi in Cairo on Monday.

Tensions flared in the Horn of Africa after Ethiopia signed a maritime deal in January with the breakaway region of Somaliland, pushing Mogadishu closer to Addis Ababa's regional rival Cairo.

Abdelatty's remarks came ahead of the end of the current African Union Transition Mission in Somalia (ATMIS) on December 31, to make way for a new force against Islamist Al-Shabaab insurgents, the African Union Support and Stabilization Mission in Somalia (AUSSOM).

Abdelatty again affirmed on Monday "Somalia's sovereignty over (its) entire national soil" and rejected "any dictates or unilateral measures affecting Somalia's unity, sovereignty and safety".

This month, Turkey brokered a deal to end the nearly year-long bitter dispute between Somalia and Ethiopia.

Turkish President Recep Tayyip Erdogan hailed the breakthrough as "historic", and the talks were welcomed by the African Union, Washington and Brussels.
https://www.barrons.com/news/egypt-to-j ... m-8057f6cd