የሥልጣን ቀመር በኢትዮጵያ
Posted: 23 Dec 2024, 13:18
በጉልበት ማንም አያክለኝም፣ ንጉሥ እኔ ነኝ ባይ፤
በዉርስ ማንም አያክለኝም፣ ንጉሥ እኔ ነኝ ባይ፤
በቁጥር ማንም አያክለኝም፣ ንጉሥ እኔ ነኝ ባይ፤
የተቀረዉ ሁሉ፣ በጉልበትም፣ በዉርስም፣ እንዲሁም በቁጥር የምመጣ ስልጣን፣ እኛን አይመለከተንም ባይ ና ከዳር ተመልካች ሆኖ ቁጭ ብሎዋል።
የተቀረዉ ጋጋታ መማሞቂያ ድራማ ነዉ።
በዉርስ ማንም አያክለኝም፣ ንጉሥ እኔ ነኝ ባይ፤
በቁጥር ማንም አያክለኝም፣ ንጉሥ እኔ ነኝ ባይ፤
የተቀረዉ ሁሉ፣ በጉልበትም፣ በዉርስም፣ እንዲሁም በቁጥር የምመጣ ስልጣን፣ እኛን አይመለከተንም ባይ ና ከዳር ተመልካች ሆኖ ቁጭ ብሎዋል።
የተቀረዉ ጋጋታ መማሞቂያ ድራማ ነዉ።