Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

በአማራ ፋኖ በጎጃም የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ አካባቢውን አጽድቶ ወደ ሞጣ እያመራ ነው።

Post by Educator » 17 Dec 2024, 13:58

https://www.facebook.com/share/v/1DhpKjEVon/

"ወይ ጉድ አንዳንዴ እኮ ህልም ሁሉ ይመሥለኛል
በእድሜዬ
አማራ በገዢዎቹ ላይ ጠመንጃ የሚያነሳበት ቀን በቀላሉ ይመጣል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር ።"
Please wait, video is loading...

Misraq
Senior Member
Posts: 16664
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: በአማራ ፋኖ በጎጃም የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ አካባቢውን አጽድቶ ወደ ሞጣ እያመራ ነው።

Post by Misraq » 17 Dec 2024, 17:42

Educator wrote:
17 Dec 2024, 13:58
https://www.facebook.com/share/v/1DhpKjEVon/

"ወይ ጉድ አንዳንዴ እኮ ህልም ሁሉ ይመሥለኛል
በእድሜዬ
አማራ በገዢዎቹ ላይ ጠመንጃ የሚያነሳበት ቀን በቀላሉ ይመጣል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር ።"
Please wait, video is loading...
የዜጋ ፖለቲካ ቡቶቶ ነበር የአማራን ሕዝብ በገዢዎች ላይ እንዳይነሳ ያደረገው፥፥ አማራነትን ማንጸባረቅ ከኢትዮጵያዊነት ማማ መውረድ ማለት ነው እያሉ ኪሱን አውልቀው ወጣቱን ለጦርነት ማግደው መጨረሻ ላይ ትጥቅ አስፈትተው ሊያጠፉት ሲሉ ተነሳ እንጂ አማራ ኢትዮጵያዊነት እያለ ነው ሲጃጃል የኖረው፥፥ በዘር በተዋቀረ እና በተደራጀ ሃገር ውስጥ ስንቱን "ዘር ለገበሬ" ብለው እንዳደነዘዙት እኛ ነን የምናውቀው

አሁንም በእንሽላሊቱ እስክንድር ነጋ ፥ ድቅል ማንነት ባላቸው እና አማርኛ አቀላጥፈው የሚናገሩ ቤርቤረሰቦች አማራ ላይ የፕሮፖጋንዳ አደጋ ጋርጠዋል፥፥ መሪዎቹን 24 ሰአት በማብጠልጠል፥፥ እነዚህንም አረንጉዋዴ እባቦች እየረገጠ እያለፈ ነው:: ጎጃም ላይ በርትተው የሚሰሩትም ጠንከር ያለና በር ከርችሞ የሚንቀሳቀስ ከሊቅ እስከደቂቅ ተሳታፊ የሆነ ሕዝብ ስላለ ነው::

Post Reply