Page 1 of 1

Re: ጄኔቲክስ አይዋሽም፤ ይህን የጉራጌይቱ የምኒልክ እናት የልጅ ልጅን ስሙት፤ በድምጹ ባክሰንቱ፣ በመልኩ ቁርጥ ጉራጌ !!!

Posted: 16 Dec 2024, 06:44
by Selam/
የጭልፊቱ የክስታኔን ዘር በሚኒልክ gene ውስጥ ፍለጋ። የኢትዮጵያ ህዝብ ተመሳሳይ ጂን ነው ያለው ሆኖም ንጉሡ እንዳንተ ዓይነት ሞላጫ ሌባ በትውልዳቸው ሊኖር አይችልም።

Horus wrote:
31 Aug 2019, 03:11
Post 31 Aug 2019, 03:11

ስሙት አንድ ቦታ ምን እንደሚል። ይህን ይላል ። ምኒሊክ ያማራ የኦሮሞ ሌላም ደም አላቸው፣ አሁን ላወጣው አልፈልግም ይላል ። እሱ ሚለው ግን እኛ የምናውቀው ጉዳይ ነው።