Page 1 of 1

ጉራጌ! የመስቀል ሕዝብ! የኢትዮጵያ አምባሳደር!!! አምባሳደር ማሲንጋን ፍትፎ በጥረት አቅርበን ባንከፎ አጎረስነው !!!

Posted: 16 Dec 2024, 01:10
by Horus
የቃል ትርጉም፤
ጥረት = ክትፎ የሚቀርብበት ክብ ተደርጎ ተቆርጦ ታጥቦ በእሳት ከለሰለሰ በኋል ክትፎ የሚወጣበት የእንሰት ቅጠል ነው ! እጅግ አድርጎ ክትፎን ያጣፍጣል!
አንቀፎ = ውብ ተደርጎ በጥበበኞች ከቀንድ የሚሰራው የጉራጌ ማንኪያ ሲሆን ጉራጌ ከእንጀራ በወጥ በተቀር ሌላ ምግብ ሁሉ የሚበላው በአንቀፎ ነው!



Re: ጉራጌ! የመስቀል ሕዝብ! የኢትዮጵያ አምባሳደር!!!

Posted: 16 Dec 2024, 01:15
by Dama
You mix up everything with anything. Gurage nationalism, Kistane exclusive separtiist flare, Christian extremism and melting point Ethiopianism.
A piece of trash!

Re: ጉራጌ! የመስቀል ሕዝብ! የኢትዮጵያ አምባሳደር!!!

Posted: 16 Dec 2024, 01:17
by Horus

Re: ጉራጌ! የመስቀል ሕዝብ! የኢትዮጵያ አምባሳደር!!! አምባሳደር ማሲንጋን ፍትፎ በጥረት አቅርበን ባንከፎ አጎረስነው !!!

Posted: 16 Dec 2024, 02:00
by Horus

Re: ጉራጌ! የመስቀል ሕዝብ! የኢትዮጵያ አምባሳደር!!! አምባሳደር ማሲንጋን ፍትፎ በጥረት አቅርበን ባንከፎ አጎረስነው !!!

Posted: 16 Dec 2024, 07:34
by Selam/
:lol: :lol: :lol:
Horus wrote:
16 Aug 2019, 01:36
Post 16 Aug 2019, 01:36

ቆጮና ክትፎ ቅቤ ሳይበዛ ለአይምሮ እድገትና ለሽካ (ኢንተለጀንስ) በላጭነት አይነተኛ ማለምለሚያ እንደ ሆኑ ተረጋገጠ !!!