በኢትዮጵያ እዴሳ ወይም ህዳሴ ዘመን …
Posted: 08 Dec 2024, 15:17
በኢትዮጵያ እዴሳ ወይም ህዳሴ ዘመን ሁለተኛ ደረጃ ያጠናቀቀ ወይም ያለፈ ኢትዮጵያዊ መጠየቅ የሚችል ሁለት ቀላል ጥያቄዎች፥
በባህል የኖረ ሕዝብ፣ በፀሎት የኖረ ሕዝብ የለመደዉን ባህል ያስተምራል፣ የሰማዉን ፀሎት ይፀልያል፣ ያስቀድሳል።
የባህል እንቨስትመንቱን፣ የፀሎት እንቨስትመንቱን ዉጤት ይጠብቃል።
የዕዉቀት ምንጩ ባህሉም፣ ፀሎቱም ነዉ።
መደበኛ ትምህርት እና ይህን ትምህርት የዕዉቀት ምንጭ ማድረግ በባህል ለኖረ ሕዝብ በኣጭር ግዜ የሚመጣ ኣይመስለኝም።
ይህ ሂደት ግዜ እንደሚወስድ ያለፉት ሃምሳ ዓመታት ገደማ ኢትዮጵያ ያለፈችበት ዉጥንቅጥ በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
ባህል በሰላም ኣብሮ ያኖረን ሕዝብ የመደበኛ ትምህርት ዕዉቀት በደንብ ስር ሳይሰድ ተናወጠ ቢባል ማጋነን ኣይመስለኝም።
የመደበኛ ትምህርት በሃገር ዉስጥ መስፋፋት መጀመር እና የሃገር በራሷ ልጆች መናወጥ ዘመን መገጣጠም በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርዚቲ ካፍቴርያ መከፈት እና ከካፍቴርያዉ የተመገቡ ተማሪዎች በዚህ ዘመን ዉስጥ ጉልህ ሚና መኖር በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
የዉጪ ተፅዕኖ ኣለበት ቢባል የለእነሱ ተሳታፊነት ኣይዴለም። በቅንነት ነዉ ቢባል እንኳ ያሳተፏቸዉ ዘመናዊ ትምህርት ዉስጥ ረጅም ልምድ የነበራቸዉ መሆኑም በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
በቅንነት ለለፉት እና ለከፈሉት ዋጋ ወቀሳ ሳይሆን ወደፊት የምያራምድ ላይ ማተኮር ያለፍንበትን ቀላል ኣመላካቾች በማስታወስ ጭምር ነዉ ለማለት ነዉ።
ከርቀት ሆኜ እንደሚገባኝ ነፃነት ያሉት ሉዓላዊ እና እኩልነት ባሉት ተሸንፈዉ ሃገር በኮሪደር ልማትም ይሁን መስመር ያዘች እንጂ በዕዉቀት ስር የሰደደ መሠረት ኣልያዘችም።
የኢትዮጵያ እዴሳ ወይም ህዳሴ ዘመን የሕዝባችን ዕዉቀት ስር የሰደደ እንዲሆን ነዉ። ለሁለት ሺህ ዓመታት ገደማ ወይም ከዛ በላይ የኖረን አቧራ በማራገፍ።
ለዚህ አቧራ ማራገፍ ጥረት ቅምሻ እንዲሆን በቅርቡ የበለጠ ግልጽ የሆነልኝ ምሳሌ ይሀዉ፥
ኩት (ኦሮምኛ)
ኩረት (ቁረጥ) (አማርኛ)
ከት (እንግልዘኛ)
ይህ ለምሳሌ ያልኩኝ ወደፊት ብዙ የሳይንስ ጥናቶች መፍለቅ እንደሚችሉ ኣመልካች ነዉ።
ለዚህ ነዉ ሁለተኛ ደረጀ ትምህርት ኢትዮጵያ ዉስጥ ያጠናቀቀ ወይም ያለፈ ኢትቶጵያዊ ሁለት ቀላል ጥያቄዎችን መጠየቅ የምያስፈልገዉ።
ኣብሮህ ወይም ኣብራህ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፈተና ተፈትኖ ወይም ተፈትና ከፍተኛዉን ዉጤት ያገኘ ወይም ያገኘች ወይም ያገኙ ማን እንደሆነ ወይም እንደሆነች ወይም እንደሆኑ ታስታዉሳለህ ወይም ታስታዊሽያለሽ?
ካስታወስክ ወይም ካስታወሽ ዛሬ የት እንዳለ ወይም እንዳለች ወይም እንዳሉ ታዉቃለህ ወይም ታዉቂያለሽ?
ይህን ማወቅ ወይም ማስታወስ የፀሎት መጽሓፍ ዉስጥ ከሚታወሱ ስሞች በላይ ከባድ ነዉ?
እዴሳ በብዙ ነገሮች ላይ ቦግ ባይ ነዉ። ብርሃን ስለሆነ። በሪሳ ስለሆነ።
በባህል የኖረ ሕዝብ፣ በፀሎት የኖረ ሕዝብ የለመደዉን ባህል ያስተምራል፣ የሰማዉን ፀሎት ይፀልያል፣ ያስቀድሳል።
የባህል እንቨስትመንቱን፣ የፀሎት እንቨስትመንቱን ዉጤት ይጠብቃል።
የዕዉቀት ምንጩ ባህሉም፣ ፀሎቱም ነዉ።
መደበኛ ትምህርት እና ይህን ትምህርት የዕዉቀት ምንጭ ማድረግ በባህል ለኖረ ሕዝብ በኣጭር ግዜ የሚመጣ ኣይመስለኝም።
ይህ ሂደት ግዜ እንደሚወስድ ያለፉት ሃምሳ ዓመታት ገደማ ኢትዮጵያ ያለፈችበት ዉጥንቅጥ በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
ባህል በሰላም ኣብሮ ያኖረን ሕዝብ የመደበኛ ትምህርት ዕዉቀት በደንብ ስር ሳይሰድ ተናወጠ ቢባል ማጋነን ኣይመስለኝም።
የመደበኛ ትምህርት በሃገር ዉስጥ መስፋፋት መጀመር እና የሃገር በራሷ ልጆች መናወጥ ዘመን መገጣጠም በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርዚቲ ካፍቴርያ መከፈት እና ከካፍቴርያዉ የተመገቡ ተማሪዎች በዚህ ዘመን ዉስጥ ጉልህ ሚና መኖር በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
የዉጪ ተፅዕኖ ኣለበት ቢባል የለእነሱ ተሳታፊነት ኣይዴለም። በቅንነት ነዉ ቢባል እንኳ ያሳተፏቸዉ ዘመናዊ ትምህርት ዉስጥ ረጅም ልምድ የነበራቸዉ መሆኑም በቂ የታሪክ ማስረጃ ነዉ።
በቅንነት ለለፉት እና ለከፈሉት ዋጋ ወቀሳ ሳይሆን ወደፊት የምያራምድ ላይ ማተኮር ያለፍንበትን ቀላል ኣመላካቾች በማስታወስ ጭምር ነዉ ለማለት ነዉ።
ከርቀት ሆኜ እንደሚገባኝ ነፃነት ያሉት ሉዓላዊ እና እኩልነት ባሉት ተሸንፈዉ ሃገር በኮሪደር ልማትም ይሁን መስመር ያዘች እንጂ በዕዉቀት ስር የሰደደ መሠረት ኣልያዘችም።
የኢትዮጵያ እዴሳ ወይም ህዳሴ ዘመን የሕዝባችን ዕዉቀት ስር የሰደደ እንዲሆን ነዉ። ለሁለት ሺህ ዓመታት ገደማ ወይም ከዛ በላይ የኖረን አቧራ በማራገፍ።
ለዚህ አቧራ ማራገፍ ጥረት ቅምሻ እንዲሆን በቅርቡ የበለጠ ግልጽ የሆነልኝ ምሳሌ ይሀዉ፥
ኩት (ኦሮምኛ)
ኩረት (ቁረጥ) (አማርኛ)
ከት (እንግልዘኛ)
ይህ ለምሳሌ ያልኩኝ ወደፊት ብዙ የሳይንስ ጥናቶች መፍለቅ እንደሚችሉ ኣመልካች ነዉ።
ለዚህ ነዉ ሁለተኛ ደረጀ ትምህርት ኢትዮጵያ ዉስጥ ያጠናቀቀ ወይም ያለፈ ኢትቶጵያዊ ሁለት ቀላል ጥያቄዎችን መጠየቅ የምያስፈልገዉ።
ኣብሮህ ወይም ኣብራህ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፈተና ተፈትኖ ወይም ተፈትና ከፍተኛዉን ዉጤት ያገኘ ወይም ያገኘች ወይም ያገኙ ማን እንደሆነ ወይም እንደሆነች ወይም እንደሆኑ ታስታዉሳለህ ወይም ታስታዊሽያለሽ?
ካስታወስክ ወይም ካስታወሽ ዛሬ የት እንዳለ ወይም እንዳለች ወይም እንዳሉ ታዉቃለህ ወይም ታዉቂያለሽ?
ይህን ማወቅ ወይም ማስታወስ የፀሎት መጽሓፍ ዉስጥ ከሚታወሱ ስሞች በላይ ከባድ ነዉ?
እዴሳ በብዙ ነገሮች ላይ ቦግ ባይ ነዉ። ብርሃን ስለሆነ። በሪሳ ስለሆነ።