Page 1 of 1

ሁለት ሐሙስ ቀርቶትም እንደዚህ የምያንጫጫ ሰዉ

Posted: 07 Dec 2024, 12:54
by DefendTheTruth
እነ ዩንዬን እና ሳርካዝም፣ ሌሎችም እንደምሉት ከሆነ፣ አብይ አህመድ ስልጣኑን ልለቅ ተቀርቦዋል፣ ወይ በዉዴት፣ ወደ ስደት፣ ወይ ደግሞ ጎዳና ላይ መጎተት ብቻ ነዉ እጣ ፋንታዉ ብሎ ካወጁ ስንብትብት ብሎዋል።

ሰዉዬ ግን በተግባር አሁንም እንደ ጉድ ያንጫጫል፣ እነ ዩንዬን ይህን ስያዩ ራስ ምታት ይሆንባቸዋል።