Page 1 of 1

ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 11:25
by DefendTheTruth
ይህ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም፣ የሳይንስ እንጂ። የአገር ዉስጥን የኑሮ ጫን ለመለካት፣ የዉጪ ምንዛሪ ተመን አይመጥንም፣ ገባተኛዉ፣ ሁሉን ነገር ለኑሮዉ ከዉጪ ያስመጣል ከልተባለ በስተቀር።

የአገር ዉስጥን ና የዉጪ ምርትን ለይቶ ማየት የሳይንስ ጉዳይ ነዉ። የዉጪ ምንዛሪ የዉጪ ንግድን በቀጥታ ይነከዋል፣ የዉስጥ ምርትን ግን አይደለም፣ ብያንስ በቀጥታ አይነከዉም፣ ምናልባት በግባት ደረጀ ከልሆነ በስተቀር።

የአቶ ጫኔ ልጅ ግን ዶክተር ነኝ ብሎ ካበቁ ቦኋላ፣ ይህችን ነገር ለይቶ ማየት አቃታቸዉ ና የዉጪ ምንዛሪ በእጥፍ ስለጨመረ፣ ደሞዝም ልክ እንደዚያዉ በእጥፍ መጨመር ነበረበት ብሎን አረፉ፣ በካሜራ ፊት። ዶክተር ነኝ እያሉን።

አቶ አህመድ ሽዴ ግን እኔ እስካማዉቀዉ ዶክተር አይደሉም፣ ከልተሳሳትኩኝ። ያ ግን የአቶ ጫኔን ልጅ በገባያ በምያሳፍር መልኩ፣ ደደብ ኖት ብሎ አሳፈሩአቸዉ።

የኑሮ ዉድነት በወጋ ግሽበት (እንፍሌሽን) እንጂ በዉጪ ምንዛሪ ተመን አይለካም ብሎ፣ አሳፈሩአቸዉ።

የአቶ ጫኔን ልጅ ዶከተሬት የሰጠ ዩንቨርሲቲ ይህን አይቶ ከእሳቸዉ ቀምቶ ለአቶ አህመድ መስጠት ነበረበት። እኔ የዩኒቨርሲቲ ሴኔት ብሆን ልክ ይህን ነበር የማደርገዉ።

አሰዳቢ!


Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 11:42
by Noble Amhara

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 14:37
by Thomas H
DefendTheTruth,
አንተ አህያ አንድ ቀላል ምሳሌ ልስጥህ:: ነዳጅ በውጭ ምንዛሪ ነው የሚገዛው :: ብር ከወደቀ እና የነዳጅ ዋጋ ከጨመረ የአገር ውስጥ ምርት ዋጋም ይጨምራል::


Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 14:44
by DefendTheTruth
Domas,

ነደጅ ስለጨመረ የኑሮ ዋጋም በእጥፍ ጨመረ ማለት አይቻልም፣ ነጥቡ እዛ ላይ ነዉ፣ አንተም እንደሰዉዬዉ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር።

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 14:56
by Abere
አይ DDT - DDB ብትባል ትክክል ይመስለኛል።

የነዳጅ ዋጋ መናር ከፍተኛ የኢኮኖሚ መስቅል ይፈጥራል። በገባያ ስርዐት ውስጥ አንድ ምርት ወደ ሌላ አካባቢ ወይም ገባያ ለመውሰድ የትራንስፓርት ሚና ቁጥር 1 ነው።ትራንስፓርት የደም ስር ነው ሲባል ሰምተህ አታውቅም እንዴ? ደም ካልተዘዋወረ ህይወት ቀጥ ትላለች። እንደዛ ሁሉ ነዳጅ ሲጨምር በገባያ ሁሉ ነገር ይጨምራል። የሁሉ ነገር መጨመር ደግሞ የኑሮ ውድነት ያስከትላል። 1 የጎጃም ገበሬ ብር 1000 ከፍሎ የሚጭነው ጤፍ በነዳጅ ምክንያት ብር 200 ከጨመረበት ያን ጭማሬ በሸማች ላይ ያስተላልፋል።
DDB አንተ የምታስበው በበቅሎ፤በአህያ እና በግመል የመነገድ ዘመን ይሆናል። :lol:
DefendTheTruth wrote:
26 Nov 2024, 14:44
Domas,

ነደጅ ስለጨመረ የኑሮ ዋጋም በእጥፍ ጨመረ ማለት አይቻልም፣ ነጥቡ እዛ ላይ ነዉ፣ አንተም እንደሰዉዬዉ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር።

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 15:01
by Thomas H
DefendTheTruth wrote:
26 Nov 2024, 14:44
Domas,

ነደጅ ስለጨመረ የኑሮ ዋጋም በእጥፍ ጨመረ ማለት አይቻልም፣ ነጥቡ እዛ ላይ ነዉ፣ አንተም እንደሰዉዬዉ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር።
Oil per barrel
ድሮ
1USD $55 Birr $4015 Birr


ዘንድሮ
1USD $125 Birr $9125 Birr

ከጋሪ በስተቀር ሁሉም ትራንስፖርቶች በነዳጅ ነው የሚሠሩት ታድያ እንዴአባክ ደነዝ ቆርቆር ራስ ብትሆን ነው ይሄ አልገባ ያለህ ?

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 15:11
by DefendTheTruth
ከነዚህ 2 ደደቦች ማን ይገላግለኝ እባካችዉ?

የኑሮ ዉድነት የምለካዉ በተከሰተዉ እንፍሌሽን (የዋጋ ግሽበት) እንጂ በዉጪ ምንዛሪ ተመን አይደለም!

የዉጪ ምንዛሪ ጨመረም፣ አልጨመረም፣ የዋጋ ግሽበት ካለ፣ ኑሮ ዉድነት አለ፣ ደሞዝ ከልተጨመረ፣ ደሞዝተኛዉ ይጎዳል።

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 15:31
by Za-Ilmaknun
"የአገር ዉስጥን ና የዉጪ ምርትን ለይቶ ማየት የሳይንስ ጉዳይ ነዉ። የዉጪ ምንዛሪ የዉጪ ንግድን በቀጥታ ይነከዋል፣ የዉስጥ ምርትን ግን አይደለም፣ ብያንስ በቀጥታ አይነከዉም፣ ምናልባት በግባት ደረጀ ከልሆነ በስተቀር። Says the OPDO economist :lol:

OPDO thinks that the value of imported items is only to be measured in-terms of forex. The OPDO economists don't believe that there is a natural relationship between goods in the market whether imported or otherwise. Their knowledge about how the market function is limited to only kleptocracy. Their emphasis on import based economy without meaningful export to earn the necessary forex has led them to decimate the productive sectors of the society. They have yet to realize that it is the coffee exported that is exchanged to the bombs they are shamelessly raining on the poor countrymen. :|

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 16:12
by Abere

DDB (ደደብ)


የኑሮ ውድነት የሚለካው በ CPI ( consumer price index) ለማለት ፈለግህ ከሆነ፤ በመለኪያው ምንድን ነው የሚለካው የሚለውን ጠይቅ። We are referring here the underlying reason. The price change in the CPI for fuel can tell you the worst news happening in Ethiopia - given fuel is principal input in major activities of transportation. You can produce huge amount pumpkin/tomatoes somewhere in Bale, if you cannot transport to the market it will be rotten, may be porcupines will feast over it.

If the purchasing power of Birr crippled that means much more gasoline is added to the fire. Simply, people will have hard time to buy a decent meal. Your Orommuma economics is completely out of this world. Market is universal in nature,but wise governments harness it to the good of their society. No economy is an island.



DefendTheTruth wrote:
26 Nov 2024, 15:11
ከነዚህ 2 ደደቦች ማን ይገላግለኝ እባካችዉ?

የኑሮ ዉድነት የምለካዉ በተከሰተዉ እንፍሌሽን (የዋጋ ግሽበት) እንጂ በዉጪ ምንዛሪ ተመን አይደለም!

የዉጪ ምንዛሪ ጨመረም፣ አልጨመረም፣ የዋጋ ግሽበት ካለ፣ ኑሮ ዉድነት አለ፣ ደሞዝ ከልተጨመረ፣ ደሞዝተኛዉ ይጎዳል።

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 16:16
by Noble Amhara
Thomas H wrote:
26 Nov 2024, 14:37
is DDT Deacon Daniel Kibret?


Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 26 Nov 2024, 16:28
by wubebereha
DefendTheTruth wrote:
26 Nov 2024, 15:11
ከነዚህ 2 ደደቦች ማን ይገላግለኝ እባካችዉ?

EDUCATION :lol: :lol: :lol:

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 27 Nov 2024, 00:33
by Educator
:lol: :lol: :lol:
It won't work on DDT. He is only programmed to learn from PP cadres, who are all morons. The only thing they know is how to echo their idol satan Mamo killo's ideas and narrations.

I still lmao when I remember moron DDT advising people to hoard Birr. :lol: :lol: :lol:
wubebereha wrote:
26 Nov 2024, 16:28
DefendTheTruth wrote:
26 Nov 2024, 15:11
ከነዚህ 2 ደደቦች ማን ይገላግለኝ እባካችዉ?

EDUCATION :lol: :lol: :lol:

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 27 Nov 2024, 04:02
by DefendTheTruth
wubebereha wrote:
26 Nov 2024, 16:28
DefendTheTruth wrote:
26 Nov 2024, 15:11
ከነዚህ 2 ደደቦች ማን ይገላግለኝ እባካችዉ?
EDUCATION :lol: :lol: :lol:
You know the problem is the following:
We know that there are many medicines that can cure different diseases but there are also many people who are simply allergic to those same medicines, denying them any prospect of a cure.

Could you one of them?

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 28 Nov 2024, 09:28
by Thomas H
DefendTheTruth አህያው እስኪ በዚህ እንኳን ቢገባህ በደንብ እየው
Please wait, video is loading...

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 28 Nov 2024, 09:44
by fasil1235
Unfortunately Bilisigna has no idea about the ROI (return of investment) that their projects bring to the country...

The Addis corridor and demolishing thousands of houses in Addis comes with a heavy price...

If you waste millions on luxurious buildings but do not have a ROI return of investment than your development is pointless.

The careless spending by Bilisigna will lead Ethiopia into large debt. Ethiopia will be relying on IMF loans for a long time. PP can carelessly waste money because PP is funded by the Western Banks (IMF, World Bank)

PP must mimize its corridor projects in Addis and spread corridor projects to other cities and towns this will help the country in many ways

But over investing in Addis is a big mistake ... it failed when Haile selassie tried to do it ... it failed when Mengistu tried to do it... it failed when Meles tried to do it

Ethiopia must be de-centralised ... PP is trying to replicate the centralization that Amhara & Tigray regimes attempted to do

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 28 Nov 2024, 11:26
by DefendTheTruth
Prof., may I also lecture you as a mere Mr., no academic title so far on myself.

ROI is not Return of Investment but Return On Investment, it is a scientific term. You are worse than Ato Chane's boy.

If Corridor Development is not good for Addis, then why is it then good for your Kilil?

You don't listen Addis is a self-governing Administration like your barren Kilil, where ever that is. It has no burden to subsidize your barren Kilil!
Get it?

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 28 Nov 2024, 11:50
by Selam/
የአቶ ዓብዮት በኮረንቲ የሚንቀሳቀሰው የግልና የንግድ ተሽከርካሪ ስራ አልጀመረም እንዴ?
Abere wrote:
26 Nov 2024, 16:12

Re: ዶክተሩ በአቶዉ ትምህርት ተሰጣቸዉ፣ እፍረት

Posted: 01 Jan 2025, 13:23
by DefendTheTruth
Seriously, where did this man get his PhD title?

He seems inept in every discipline, he is simply a laughing stock at this time in the Ethiopian parliament.

Telephone services should be unrestricted in areas where there are active conflicts is simply tantamount to saying draw back the national defense forces and let the rebellion overtake every places they wished to.

He is also a dumb to say Ethio-telecom should guarantee the systems of everybody should be accessible at any time.

I will give him the credit of the dumbest parliamentarian of the year, for his ineptness.