Page 1 of 1

አክሱም | የሚቅበዘበዘው ከአያቶቻችንና ቅድም አያቶቻችን መንፈስ ስለተቆራረጠ ነው

Posted: 25 Nov 2024, 21:56
by eden
ይህን አለምን ያስደመመ ማንነት እያለው፣ ፈንዳዳው (ሙትቻው) ግን ራሱን የሚሰድብ ትርኪምርኪ ሲለጥፍ የሚውለውና የሚቅበዘበዘው (በቅኝ ግዛት ምክንያት) ከአያቶቻችንና ቅድም አያቶቻችን ስለተቆራረጠ ነው:



በመንፈስ ያልተቆራረጡ ግን በማንነታቸው ኮራ ብለው ሲናገሩ የጥንት ሰዎቻቸው ድምፅ ያስተጋባል:


Re: አክሱም | የሚቅበዘበዘው ከአያቶቻችንና ቅድም አያቶቻችን መንፈስ ስለተቆራረጠ ነው

Posted: 25 Nov 2024, 23:14
by Misraq
Eden,

Why do you think Fendadaw is a little Odd from the rest you f them?