የሲሳይ አጌና የሞራል ልዕልና፣ ከሰማነዉ የኢትዮጵያኖች ባሕል፣ ትርፍ አለ ከተባለ፣ ካሉት ትንሽ ሰዎች ሲሳይ አንዱ ነዉ።
Posted: 23 Nov 2024, 15:40
በላፈዉ ጊዜ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በእንተርቪያቸዉ ዉስጥ አንድ ነገር ጠቅሶ ነበር።
"ሲሳይ፣ አንተ ብቻ ነበርክ እኮ፣ ከጓዳኞችህ ና የስራ ባልደረባ የነበሩት፣ መጥቶ ደጅ ያልጠና"፣ ይህ ቀላል ምስክርነት አይደለም።
ሲሳይ ስናገር፣ ዉስጡ እንዴት እርር እያለ መሆኑን፣ ንግግሩን አድምጦ የማይገነዘብ ጤናኝ የለም፣ ማለት እችላለሁ።
"ሲሳይ፣ አንተ ብቻ ነበርክ እኮ፣ ከጓዳኞችህ ና የስራ ባልደረባ የነበሩት፣ መጥቶ ደጅ ያልጠና"፣ ይህ ቀላል ምስክርነት አይደለም።
ሲሳይ ስናገር፣ ዉስጡ እንዴት እርር እያለ መሆኑን፣ ንግግሩን አድምጦ የማይገነዘብ ጤናኝ የለም፣ ማለት እችላለሁ።