Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40183
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Gerji on a Bike!

Post by Horus » 18 Nov 2024, 00:45


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: Gerji on a Bike!

Post by Za-Ilmaknun » 18 Nov 2024, 13:33

በመርካቶ “ከደረሰኝ ቁጥጥር ቅጣት” ጋር በተያያዘ “አብዛኞቹ” ሱቆች ተዘግተው መዋላቸውን ነጋዴዎች ተናገሩ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መርካቶ እያካሄደ ባለው የደረሰኝ ቁጥጥር ምክንያት በሻጮች ላይ “ እየተጣለ ያለውን ከፍተኛ ቅጣት የተቃወሙ” ነጋዴዎች በዛሬው ዕለት ሱቆቻቸውን ዘግተው መዋላቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ።

በትልቁ የገበያ ስፍራ የሚገኙት ዱባይ ተራ፣ ሚሊተሪ ተራ፣ ቦንም ተራ እና አመዴ ማዞሪያ ያሉ ሱቆች “ሙሉ በሙሉ” በሚባል ደረጃ ተዘግተው ከዋሉባቸው አካባቢዎች መካከል መሆናቸውን ነጋዴዎች ገልጸዋል።

ዛሬ ኅዳር 9/2016 ዓ.ም. “አብዛኞቹ” ሱቆች ተዘግተው የዋሉበት መርካቶ፤ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ የንግድ እንቅስቃሴ አለመረጋጋት ሲታይበት ነበር።

የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ባለሙያዎች ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በገበያ ስፍራው የሚገኙ ነጋዴዎች ለሚሸጧቸው እቃዎች በትክክለኛው ዋጋ ደረሰኝ መቁረጣቸውን እና በሱቆቻቸው ውስጥ የሚገኙ ምርቶች ደረሰኝ ተቆርጦባቸው የተገዙ መሆናቸውን የማረጋገጥ ሥራ ሲያከናውኑ እንደነበር ነጋዴዎቹ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ባለፈው ሳምንት ሰኞ ባወጣው መግለጫ በመርካቶ አካባቢ የተጀመረው ሥራ “በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች በዚህ ሂደት ውስጥ እንዲያልፉ” ለማድረግ እንደሆነ ገልጾ ነበር።

ደረሰኝ ሳይቆርጡ የተገኙ ነጋዴዎች “ንብረታቸው ይወረሳል” የሚል ስጋት በነጋዴዎች ዘንድ ተፈጥሮ ነበር። ባለሙያዎች በሚያደርጉት ቁጥጥር፤ ደረሰኝ ሳይቆርጡ የተገኙ ነጋዴዎች “የ100 ሺህ ብር ቅጣት” ሲጣልባቸው እንደነበር ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሦስት ስማቸው እንደጠቅስ ያልፈለጉ ለነጋዴዎች ገልጸዋል።

ቢቢሲ ያነጋገራቸው አንዲት ነጋዴ፤ “ይህ መረጃ ከተሰማ በኋላ ሰዉ እቃውን [ከሱቆዎች] ማውጣት ጀመረ። ሲጭኑም መንገድ ላይ እየያዟቸው [እቃቸውን] ሲወርሱ ነበር። ስድስት እና 12 ፍሬ እቃ ካለደረሰኝ ሸጠው 100 ሺህ ብር የተቀጡ ልጆች አሉ” ሲሉ ከሰሞኑ የነበረውን ሁኔታ ገልጸዋል።

በዛሬው ዕለት ሱቆቹ ተዘግተው የዋሉት ነጋዴዎች አባል በሆኑባቸው የቴሌግራም ግሩፖች ላይ “ለአንድ ሳምንት አድማ እንዲመቱ” የሚጠይቅ ፅሁፍ ከተሰራጨ በኋላ መሆኑን አንዲት ነጋዴ ተናግረዋል።

ይህ ሱቆችን የመዝጋት እንቅስቃሴ የተጠራው ከደረሰኝ ጋር በተያያዘ የበረከተው “ቅጣት እና ንብረት መውረስ ላይ ለውጥ ለማምጣት” በሚል እንደሆነ ነጋዴዋ ጠቅሰዋል።

ሌሎች ሁለት ነጋዴዎች በበኩላቸው ዛሬ ጠዋት ሱቆች መዘጋታቸውን ከተመለከቱ በኋላ እነርሱም በተመሳሳይ መደብሮቻቸውን ዘግተው መዋላቸውን አስረድተዋል።

አንድ ሌላ ነጋዴ፤ በዛሬው ዕለት ሱቆች እንደሚዘጉ “ከቅዳሜ ዕለት ጀምሮ ያውቁ የነበሩ” ሻጮች መኖራቸውን አመልክተዋል።

ነጋዴው፤ “ዱባይ ተራ፣ ከይርጋ ኃይሌ እና አመዴ ማዞሪያ ጀምሮ፣ አዳራሽ፣ ጣቃ ተራ፣ አራተኛ” የሚባሉት አካባቢዎች እንዲሁም “አዲስ አድማስ እና ንጋት ብርሃን ህንጻዎች” ላይ ሱቆች መዘጋታቸውን ገልጸዋል።

ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሌሎች ነጋዴዎች ደግሞ ከዱባይ ተራ በተጨማሪ ሚሊተሪ ተራ እና ቦንብ ተራ የሚገኙ መደብሮችም ተዘግተው መዋላቸውን ጠቅሰዋል።

ድር ተራ በተባለው አካባቢ የሚገኙ መደብሮች ደግሞ “ግማሾቹ ሲዘጉ ቀሪዎቹ ሱቃቸውን ገርበብ አድርገው ከፍተው እቃ ግን እየሸጡ አይደለም” ተብሏል። ይሁንና ሸማ ተራ አካባቢ የሚገኙ “ምድር ላይ ያሉ” ሱቆች መከፈታቸውን አንድ ነጋዴ ገልጸዋል።
posting.php?f=2&mode=reply&t=353589&sid ... e7367e8838

Horus
Senior Member+
Posts: 40183
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Gerji on a Bike!

Post by Horus » 18 Nov 2024, 14:39

Za-Ilmaknun wrote:
18 Nov 2024, 13:33
በመርካቶ “ከደረሰኝ ቁጥጥር ቅጣት” ጋር በተያያዘ “አብዛኞቹ” ሱቆች ተዘግተው መዋላቸውን ነጋዴዎች ተናገሩ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መርካቶ እያካሄደ ባለው የደረሰኝ ቁጥጥር ምክንያት በሻጮች ላይ “ እየተጣለ ያለውን ከፍተኛ ቅጣት የተቃወሙ” ነጋዴዎች በዛሬው ዕለት ሱቆቻቸውን ዘግተው መዋላቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ።

በትልቁ የገበያ ስፍራ የሚገኙት ዱባይ ተራ፣ ሚሊተሪ ተራ፣ ቦንም ተራ እና አመዴ ማዞሪያ ያሉ ሱቆች “ሙሉ በሙሉ” በሚባል ደረጃ ተዘግተው ከዋሉባቸው አካባቢዎች መካከል መሆናቸውን ነጋዴዎች ገልጸዋል።

ዛሬ ኅዳር 9/2016 ዓ.ም. “አብዛኞቹ” ሱቆች ተዘግተው የዋሉበት መርካቶ፤ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ የንግድ እንቅስቃሴ አለመረጋጋት ሲታይበት ነበር።

የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ባለሙያዎች ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በገበያ ስፍራው የሚገኙ ነጋዴዎች ለሚሸጧቸው እቃዎች በትክክለኛው ዋጋ ደረሰኝ መቁረጣቸውን እና በሱቆቻቸው ውስጥ የሚገኙ ምርቶች ደረሰኝ ተቆርጦባቸው የተገዙ መሆናቸውን የማረጋገጥ ሥራ ሲያከናውኑ እንደነበር ነጋዴዎቹ ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ባለፈው ሳምንት ሰኞ ባወጣው መግለጫ በመርካቶ አካባቢ የተጀመረው ሥራ “በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው ነጋዴዎች በዚህ ሂደት ውስጥ እንዲያልፉ” ለማድረግ እንደሆነ ገልጾ ነበር።

ደረሰኝ ሳይቆርጡ የተገኙ ነጋዴዎች “ንብረታቸው ይወረሳል” የሚል ስጋት በነጋዴዎች ዘንድ ተፈጥሮ ነበር። ባለሙያዎች በሚያደርጉት ቁጥጥር፤ ደረሰኝ ሳይቆርጡ የተገኙ ነጋዴዎች “የ100 ሺህ ብር ቅጣት” ሲጣልባቸው እንደነበር ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሦስት ስማቸው እንደጠቅስ ያልፈለጉ ለነጋዴዎች ገልጸዋል።

ቢቢሲ ያነጋገራቸው አንዲት ነጋዴ፤ “ይህ መረጃ ከተሰማ በኋላ ሰዉ እቃውን [ከሱቆዎች] ማውጣት ጀመረ። ሲጭኑም መንገድ ላይ እየያዟቸው [እቃቸውን] ሲወርሱ ነበር። ስድስት እና 12 ፍሬ እቃ ካለደረሰኝ ሸጠው 100 ሺህ ብር የተቀጡ ልጆች አሉ” ሲሉ ከሰሞኑ የነበረውን ሁኔታ ገልጸዋል።

በዛሬው ዕለት ሱቆቹ ተዘግተው የዋሉት ነጋዴዎች አባል በሆኑባቸው የቴሌግራም ግሩፖች ላይ “ለአንድ ሳምንት አድማ እንዲመቱ” የሚጠይቅ ፅሁፍ ከተሰራጨ በኋላ መሆኑን አንዲት ነጋዴ ተናግረዋል።

ይህ ሱቆችን የመዝጋት እንቅስቃሴ የተጠራው ከደረሰኝ ጋር በተያያዘ የበረከተው “ቅጣት እና ንብረት መውረስ ላይ ለውጥ ለማምጣት” በሚል እንደሆነ ነጋዴዋ ጠቅሰዋል።

ሌሎች ሁለት ነጋዴዎች በበኩላቸው ዛሬ ጠዋት ሱቆች መዘጋታቸውን ከተመለከቱ በኋላ እነርሱም በተመሳሳይ መደብሮቻቸውን ዘግተው መዋላቸውን አስረድተዋል።

አንድ ሌላ ነጋዴ፤ በዛሬው ዕለት ሱቆች እንደሚዘጉ “ከቅዳሜ ዕለት ጀምሮ ያውቁ የነበሩ” ሻጮች መኖራቸውን አመልክተዋል።

ነጋዴው፤ “ዱባይ ተራ፣ ከይርጋ ኃይሌ እና አመዴ ማዞሪያ ጀምሮ፣ አዳራሽ፣ ጣቃ ተራ፣ አራተኛ” የሚባሉት አካባቢዎች እንዲሁም “አዲስ አድማስ እና ንጋት ብርሃን ህንጻዎች” ላይ ሱቆች መዘጋታቸውን ገልጸዋል።

ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሌሎች ነጋዴዎች ደግሞ ከዱባይ ተራ በተጨማሪ ሚሊተሪ ተራ እና ቦንብ ተራ የሚገኙ መደብሮችም ተዘግተው መዋላቸውን ጠቅሰዋል።

ድር ተራ በተባለው አካባቢ የሚገኙ መደብሮች ደግሞ “ግማሾቹ ሲዘጉ ቀሪዎቹ ሱቃቸውን ገርበብ አድርገው ከፍተው እቃ ግን እየሸጡ አይደለም” ተብሏል። ይሁንና ሸማ ተራ አካባቢ የሚገኙ “ምድር ላይ ያሉ” ሱቆች መከፈታቸውን አንድ ነጋዴ ገልጸዋል።
posting.php?f=2&mode=reply&t=353589&sid ... e7367e8838
This is too much drama for nothing. Merkato is required to collect sales tax. All they need to do is to add the sales tax on the price of their goods. that is all. In return, they must demand the modernization and infrastructure of the market. በቃ! ሁሉም ነገር ይዘምን ይሻሻል! ቴክኖሎጂ ይጠቀም! አለቀ!!

Post Reply