ለምሳሌ የተጫነችውን ሽክም የማትበላ አህያ ማን ነች ብሎ ይጠይቅ ነበር ይባላል! መልሱ ቀይ የደም ሴል ወይም red blood cell ነች:: Oxygen በስውነት ውስጥ ለሴሎች ታዟዙራለች ግን oxygen አትጠቀምም::
.............
ስለአገር ወዳድነቱ ከተነገሩት ወይም ከተፈተሉት:-
በደርግ ጊዜ ውጪ ለመሄድ ለairport ታክሲ ይከራይና ሲጉዋዝ ከሽፌሩ ጋራ ወሬ ያወራሉ::
ባለታክሲ: ከውጭ ይመለሳሉ ዶ/ር ብሎ ይጠይቀዋል::
ቦለዲያ: ታዲያ አገሬን ለወታደር (ለደርግ/መንግስቱ) ጥዬ እጠፋለሁ አለ ይባላል:: ዛሬ ወደውጭ መስደድ ፋሽን ሊሆን!!
Below a bit more about him