ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አማርኛ
Posted: 05 Nov 2024, 18:38
ዐቢይ አህመድ፥ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" አትበሉ፥ መቃብር አይሞቅም ሲል ሰማሁት። እውነትም አይሞቅም። አበሻ ግን የሚለው እኮ፦ የማይለመድ ነገር የለም ማለቱ ነው። ጠለቅ ባለ አማርኛ