Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የጀርመን መንግስት የዞረበትን የሶማሊያ ፕረዚዳንት ወደ አገሩ ገብዞ፣ ዬት ልደብቀዉ ብሎ አብሮ ይጨነቃል።

Post by DefendTheTruth » 05 Nov 2024, 15:21

ጀርመን የአፍሪካ መሪዎችን ለማስተናገድ ሽር ጉድ ስትል ኢትዮጵያ ደግሞ ትልቅ የአለም ጉባዔ (world without hunger) አዘጋጅታ በደማቅ ሁኔት እያካሄደች ናት።

ጀርመን ይህን ሰዉ ለምን እንደጠራችዉ እንኳ መናገር አልቻልችም። ዘገባም አላወጣችም።