Page 1 of 1
"የአማራ ክልል መንግስት ለፋኖ እያገዘ እንደነበር በግምገማ ተደርሶበታል"፣ የአማራ ክልል ፕረዚዳንት፣ አቶ አረጋ ከበደ።
Posted: 01 Nov 2024, 17:55
by DefendTheTruth
በግምገማ የተጣራ ጉዳይ ነዉ፣ በመስተዳድር ዉስጥ የነበሩ ሰዎች ናቸዉ ፋኖን ደግፎ እዚህ ደረጃ ላይ ያደረሱት!
Posted: 01 Nov 2024, 22:27
by eden
DefendTheTruth wrote: ↑01 Nov 2024, 17:55
በመስተዳድር ዉስጥ የነበሩ ሰዎች ናቸዉ ፋኖን ደግፎ እዚህ ደረጃ ላይ ያደረሱት!
OPDO leaders, by supporting the Qero movement, came to power
Amara PP leaders are using same formula
Re:
Posted: 02 Nov 2024, 05:25
by DefendTheTruth
eden wrote: ↑01 Nov 2024, 22:27
DefendTheTruth wrote: ↑01 Nov 2024, 17:55
በመስተዳድር ዉስጥ የነበሩ ሰዎች ናቸዉ ፋኖን ደግፎ እዚህ ደረጃ ላይ ያደረሱት!
OPDO leaders, by supporting the Qero movement, came to power
Amara PP leaders are
using same formula
You are good at copy & paste, it is also one of the reasons why you keep failing over and over again.
Keep imitating instead of innovating, you an inept cadre!
You can't even imitate correctly, Qeerroo was a peaceful movement and tried to influence the way governance is run and succeeded.
You raised arms and failed miserably!
Re: "የአማራ ክልል መንግስት ለፋኖ እያገዘ እንደነበር በግምገማ ተደርሶበታል"፣ የአማራ ክልል ፕረዚዳንት፣ አቶ አረጋ ከበደ።
Posted: 02 Nov 2024, 08:57
by Abere
የገረድ ወሬ ይባላል። ገረዱ በአንደበቱ የመሰከረው እውነት ቢኖር ፋኖ ከፍተኛ የኦሮሙማ የጭንቀት ሃይል ስለመሆኑ ነው። በየአመቱ ኦሮሙማ ገረድ ብ አደንን ሹምሽር ያደርግበታል- ይህ አንድ ስጋት ሌላው ደግሞ አነር ፋኖ ነው። 2ኛው ለኦሮሙማው ከፍተኛ ስጋት ለገረድም ጭንቀት።
ለማንኛውም እያለ ያለው ወሎ፤ ጎጃም እና ሸዋ ላይ ፋኖ በከፍተኛ ሁኔታ አሸናፊ ሁኗል ነው።