Page 1 of 1

ቁስላቸው ላይ በርበሬ የተነሰነሰባቸው የትግራይ እናቶች! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!

Posted: 27 Oct 2024, 03:54
by Digital Weyane
ህወሓት ህፃናት ልጆቻቸውን ከእቅፋቸው ነጥቀው ለውክልና ጦርነት አሰልፈው የፈጁባቸው የትግራይ እናቶችን ለሀዘን ማስታገሻ ሲሉ ጥቂት ብር ሲሰጡዋቸው <<ውጭ አገር ከሚኖሩ ኤርትራውያን የተላከላችሁ ስጦታ ነው>> እያሉ ነው። ውሸት! አቤት ውሸት ውሸት! :roll: :roll:

ይህንንም የሚያደርጉት ሆን ብለው ህዝቡን ለማደናገርና ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማዳን የሚያደርጉት ሸፍጥ እንደሆነ እንረዳለን። :roll: :roll:



Re: ቁስላቸው ላይ በርበሬ የተነሰነሰባቸው የትግራይ እናቶች! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!

Posted: 27 Oct 2024, 04:41
by Digital Weyane
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Re: ቁስላቸው ላይ በርበሬ የተነሰነሰባቸው የትግራይ እናቶች! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!

Posted: 27 Oct 2024, 23:54
by Digital Weyane
በኢትዮጵያ ህዝብ ስም ከአለም ባንክ ተበድረን የዘረፍነውን $30,000,000,000 ቢልዮን ዶላር የኤርትራን <<ራስን በራስ የመቻል መርህ>> ለማይዋጥላቸው የታላላቅ ሀገራት ፖለቲከኞች እና ዲፕሎማቶች፣ ለምሳሌ ለእነ ሱዛን ራይስ፣ ጀንዳይ ፍሬዘር፣ ማርቲን ፕላውት፣ ማይክ ሀመር ወዘተ ጉቦ ለመስጠትና፣ እንዲሁም እንደ አሰና የመሳሰሉ ኤርትራን የሚቃወሙ የህወሓት ሚድያዎችን ለማቋቋም እንዲውል ተደርጓል። እድሜ ለየዋሁ የኢትዮጵያ ህዝብ፣ የህወሓት ካድሬዎቻችንም ከተዘረፈው ገንዘብ ደመወዛቸውን ይከፈላሉ። :roll: :roll: