Page 1 of 1

መክሲኮ አደባባይ የሚለው ስያሜ አሉታዊ ትርጓሜ እየያዘ በመሄዱ “አቢይ አህመድ አደባባይ” በሚል መጠሪያ ተተካ።

Posted: 22 Oct 2024, 13:33
by Fiyameta
:shock: :shock: :shock: :shock:


Re: መክሲኮ አደባባይ የሚለው ስያሜ አሉታዊ ትርጓሜ እየያዘ በመሄዱ “አቢይ አህመድ አደባባይ” በሚል መጠሪያ ተተካ።

Posted: 22 Oct 2024, 14:19
by Digital Weyane
መለስ ዜናዊ አደባባይ ተብሎ ቢሰየም ይሻላል። :roll: :roll:

Re: መክሲኮ አደባባይ የሚለው ስያሜ አሉታዊ ትርጓሜ እየያዘ በመሄዱ “አቢይ አህመድ አደባባይ” በሚል መጠሪያ ተተካ።

Posted: 22 Oct 2024, 16:51
by Digital Weyane
የአልበገር ባይነት፣ የእምቢተኝነት ፣ የሉዓላዊነት እና የነፃነት ተምሳሌት የሆነችውን ሜክሲኮ ስሟ በኢትዮጵያ እንዲጠራ አንፈልግም። :evil: :evil: