ፋኖ ከአፋር ጎሳ ጋር ውይይት
Posted: 17 Oct 2024, 03:39
አፋር ትጥቅ አይፈታም
አማራ ትጥቅ አይፈታም



አማራ ትጥቅ አይፈታም






Undounion wrote: ↑17 Oct 2024, 04:14Nobel አገው
As you know any fake አገው negotiations and any military moves with OUT the approval of the ህዝባዊ ድርጅት is illigal and it's illigal without the final approval of ታላቁ Eskinder.
We will take actions. You better distant yourself if you want to spare your poor people
አገው ሸንጎ ቡዳ
ግዙፉ የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር መሰረተ
የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር ሲመሰረት በቦታው የተገኙት የአማራ ፋኖ በጎጃም አመራሮች፦
ስልጠና መምሪያ ኃላፊ ታጋይ ታየ ብርሃኑ፣የአማራ ፋኖ በጎጃም ስልጠና መምሪያ ኃላፊ ታጋይ የቆየ ሞላ፣የአማራ ፋኖ በጎጃም አደረጃጀት ዘርፍ ም/ኃላፊ አርበኛ ስለሺ ከበደ እና የአማራ ፋኖ በጎጃም ፖለቲካ ጉዳይ ም/ኃላፊ ፋኖ መምህር ግሩም ምሳሌ ፣ የአማራ ፋኖ በጎጃም ዘመቻ መምሪያ ም/ኃላፊ መቶ አለቃ ማርቆስ
ለተመረጡ የክፍለጦሩ አመራሮች የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችን ሰጥተዋል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር አመራሮች፣
1. ሰብሳቢ= ፋኖ ዘመን ተሻለ
2. ም/ሰብሳቢ=ፋኖ ጌራ ወርቁ
3. ፅ/ቤት ኃላፊ=ፋኖ ስማቸው አባታለም
4. ወታደራዊ አዛዥ= ኮርኔል አዳሙ ልጃለም
5. ም/ወታደራዊ አዛዥ=ሀምሳ ዐለቃ ስጦታው
6. ዘመቻ =ሀምሳ ዐለቃ አይሽሽም
7. ሎጀስቲክ=ሀምሳ ዐለቃ ይግዛው
8. አደረጃጀት=አበራ ካሴ
9. አስተዳደር= መቶ አለቃ አያና ደሴ
10. ህዝብ ግንኙነት=ፋኖ ጋሻየ ንጉሴ
11. መረጃና ደህንነት=======
12. ቀጠናዊ ትስስር= ፋኖ ሙሉጌታ ካሴ
13. ፀጥታና ማህበራዊ ጉዳይ =ኢ/ር ምስጋናው
14. ፖለቲካ ዘርፍ=ፋኖ የሽዎስ አሞኘ
15. ፋይናስ = ፋኖ ሀብቴ ዘሪሁን
16. ስልጠና መምሪያ =ፋኖ ናትናኤል አጣናው
18. ኦርዲናስ=ሻለቃሰለምን በዛብህ
19. የሰው ኃይል =መልሰው አስቻለው ፥ አመራሮች ሁነው ተመር ተመርጠዋል።
የቲውተር ገጻችንን Follow በማድረግ አዳዲስ እና ሰበር መረጃዎችን ተከታተሉ

union wrote: ↑17 Oct 2024, 04:14Nobel አገው
As you know any fake አገው negotiations and any military moves with OUT the approval of the ህዝባዊ ድርጅት is illigal and it's illigal without the final approval of ታላቁ Eskinder.
We will take actions. You better distant yourself if you want to spare your poor people
አገው ሸንጎ ቡዳ
Why isn't Fano doing the same in Gurage. I would assume, it will get a warmer reception. There is Amara population , and Amaraphile there.
>>>>>>>>>>>Noble Amhara wrote: ↑17 Oct 2024, 23:35Dama
Its because their is no shared border between Amhara and gurage
Odie wrote: ↑18 Oct 2024, 04:41>>>>>>>>>>>Noble Amhara wrote: ↑17 Oct 2024, 23:35Dama
Its because their is no shared border between Amhara and gurage
Gurage should learn using self defence tools. The time to live without self defence tools is gone. They should find a way to establish contact with Shoa Fano. Gurage should seek a way to be part of the old shoa kingdom before the Oromo barbarian swallow it whole. I am sure the Gurage kingdom was disconnected from its northern semitic cousins when Oromo rampantly progressed north and west to welega (woleqa) region.
It would be appreciable if Fano reach out to southern regions as a whole the region that historically is Ethiopian, Orthodox and positively associated with Amhara. This will increase Amhara sphere of influence and provide help for the barbarism threatened region.