Page 1 of 1
PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%!
Posted: 15 Oct 2024, 14:40
by sarcasm
የመዓት ግዜ!
በሳንቲሞች ይጨምር የነበረው የትራንስፖርት ዋጋ አሁን እስከ እጥፍ በሚሆን ጭማሪ አሳይቷል...
ዝም ብሎ ሚሸከም ካለ? መጫን ነው ምን ችግር አለ?
https://x.com/EliasMeseret/status/1846217776505004176
Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%
Posted: 15 Oct 2024, 14:49
by DefendTheTruth
sarcasm wrote: ↑15 Oct 2024, 14:40
የመዓት ግዜ!
ሰሞኑን የኮርደር ልማቱን በመቃወም የሕዝብ ቁጣ ይቀሰቅሳል ያሉን ሰዎች፣ ይህን በተቻላቸዉ መጠን ለማራገብ የምችሉትን ሁሉ እንደምያደርጉ ይጠበቃል። አዲስ ነገር የለም!
ስጨመር ለምን የመዓት ግዜ አላሉም ነበር ግን? ደሞዝ እኮ እስከ በ300% ጨምሮዋል፣ እሱን አልሰሙም?
Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%
Posted: 15 Oct 2024, 14:55
by Abere
Sarcasm,
አዲስ አበባ ህዝብ የሆድ ሰው እንጅ የመብት ሰው አይደለም። ከኢትዮጵያ በሆድ 1ኛ በንቃተ-ህሌና የመጨረሻ ደረጃ የያዘ ነው። እንደ ህጻን አፍህን በእጅህ ያዝ ዝም ፀጥ በል ገና 40 ትገረፋለህ ቢሉት የሚል ዘረጦ ነው ያለው። የድጋፍ ሰልፍ አለ አትገረፍም፤ ምግብ ድራፍት አለ ከተባለ ጮቤ ነው የሚረግጠው። ጫታም፤ ድራፍታም፤ ሴሰኛ የበዛበት ነው።
ከክፍለ ሀገር ሌሎች መጥተው ነጻ እንድያወጡት የሚጠባበቅ ነው። ገና ብዙ ይሸናበታል አዲስ አበባን ኦሮሙማ።
Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%
Posted: 15 Oct 2024, 15:13
by DefendTheTruth
Abere wrote: ↑15 Oct 2024, 14:55
Sarcasm,
አዲስ አበባ ህዝብ የሆድ ሰው እንጅ የመብት ሰው አይደለም። ከኢትዮጵያ በሆድ 1ኛ በንቃተ-ህሌና የመጨረሻ ደረጃ የያዘ ነው። እንደ ህጻን አፍህን በእጅህ ያዝ ዝም ፀጥ በል ገና 40 ትገረፋለህ ቢሉት የሚል ዘረጦ ነው ያለው። የድጋፍ ሰልፍ አለ አትገረፍም፤ ምግብ ድራፍት አለ ከተባለ ጮቤ ነው የሚረግጠው። ጫታም፤ ድራፍታም፤ ሴሰኛ የበዛበት ነው።
ከክፍለ ሀገር ሌሎች መጥተው ነጻ እንድያወጡት የሚጠባበቅ ነው። ገና ብዙ ይሸናበታል አዲስ አበባን ኦሮሙማ።
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣ አዎ .....
Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%
Posted: 15 Oct 2024, 15:15
by sarcasm
DefendTheTruth wrote: ↑15 Oct 2024, 14:49
ደሞዝ እኮ እስከ በ300% ጨምሮዋል፣ እሱን አልሰሙም?
That is a misleading statement. What percentage of workers will get 300% increase?
Less than 1% of workers?
1% of workers?
50% of workers?
80% of workers?
100% of workers?
300% Salary Increase is a scum!! Ninety something % of workers will not get 300%
Remember Abiy said, "በወር 1,500 ብር ለሚከፈላቸው የመንግስት ሰራተኞች 300 ፐርሰንት የደመወዝ ጭማሪ ይደረጋል"
But the minimum salary is 2,250 Birr.
So, what percent of workers will get the 300%?

Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%
Posted: 15 Oct 2024, 15:20
by Abere
DDT,
How are you feeling after 2-years of fight against Fano?
Look Jula's kid, hands up to Fano
https://x.com/AmharaArmy/status/1845779 ... 8305729616
DefendTheTruth wrote: ↑15 Oct 2024, 15:13
Abere wrote: ↑15 Oct 2024, 14:55
Sarcasm,
አዲስ አበባ ህዝብ የሆድ ሰው እንጅ የመብት ሰው አይደለም። ከኢትዮጵያ በሆድ 1ኛ በንቃተ-ህሌና የመጨረሻ ደረጃ የያዘ ነው። እንደ ህጻን አፍህን በእጅህ ያዝ ዝም ፀጥ በል ገና 40 ትገረፋለህ ቢሉት የሚል ዘረጦ ነው ያለው። የድጋፍ ሰልፍ አለ አትገረፍም፤ ምግብ ድራፍት አለ ከተባለ ጮቤ ነው የሚረግጠው። ጫታም፤ ድራፍታም፤ ሴሰኛ የበዛበት ነው።
ከክፍለ ሀገር ሌሎች መጥተው ነጻ እንድያወጡት የሚጠባበቅ ነው። ገና ብዙ ይሸናበታል አዲስ አበባን ኦሮሙማ።
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣ አዎ .....