Page 1 of 1

Earthquake Hit Addis-Abeba Again.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 13 Oct 2024, 04:49
by tarik

በአዲስ አበባ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ዳግም ተሰማ

በአዲስ አበባ ባለፈው ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ቀጥሎ አሁንም ዳግም መከሰቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ዶክተር ኤሊያስ ሌዊ ለኢቢሲ አረጋግጠዋል።

ዛሬ ጠዋት 1:37 ደቂቃ ከ50 ሰከንድ ላይ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት አዲስ አበባ ድረስ መሰማቱንም ተናግረዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው ባለፈው በተከሰተበት አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.6 አካባቢ እነደሆነም ዶክተር ኤሊያስ ሌዊ ለኢቢሲ ሳይበር አረጋግጠዋል።

ሰሞኑን በተደጋጋሚ በአካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ እንቅስቃሴው እንዳልቆመ የተናገሩት ዶክተር ኤሊያስ ለከፋ ችግር የሚያጋልጥ እንዳልሆነም ተናግረዋል።

ለመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት የሆነው ቅልጥ አለት መሬት ውስጥ መምጣቱ መሆኑ የተናገሩት ዶክተር ኤሊያስ ይሄው እንቅስቃሴ ወደላይ አለመወጣቱን ነው የተናገሩት።

ላለፉት 19 ተከታታይ ቀናት ያህል ተመሳሳይ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን እና አሁንም ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን ነው ብለዋል ዶክተር ኤሊያስ።

Re: Earthquake Hit Addis-Abeba Again.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 13 Oct 2024, 04:55
by Union
ታሪክ መሀይሙ

I already told you two years ago Ethiopia will be surrounded by oceans in the next 3 years!

አያያያያያ
:lol: :lol: :lol:

Re: Earthquake Hit Addis-Abeba Again.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 13 Oct 2024, 06:15
by TesfaNews
Metahara and Awash


Re: Earthquake Hit Addis-Abeba Again.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 13 Oct 2024, 08:50
by Right
Tarik,
24/7 Ethiopia. At some point in your life, you have to give attention for the dying tiny banana republic of Eritrea.
Or Egypt and Somalia.
Trust me there’s no future for you guys in Ethiopia.