Page 1 of 1

በመከላከያ የተዘረፈ 30 ሚሊዮን ብር በፋኖ እጅ ገባ- የአሁን ምርኮኞች(ቪዲዮ)-ፋኖዎች እየገፉ ነውOct 9,2024 DereNews

Posted: 09 Oct 2024, 12:35
by Educator
በመከላከያ የተዘረፈ 30 ሚሊዮን ብር በፋኖ እጅ ገባ- የአሁን ምርኮኞች(ቪዲዮ)-ፋኖዎች እየገፉ ነውOct 9,2024 DereNews

https://rumble.com/v5i2ctx--30-oct-92024-derenews.html

Re: በመከላከያ የተዘረፈ 30 ሚሊዮን ብር በፋኖ እጅ ገባ- የአሁን ምርኮኞች(ቪዲዮ)-ፋኖዎች እየገፉ ነውOct 9,2024 DereNews

Posted: 09 Oct 2024, 14:50
by Educator
".ክንዳችንን መቋቋም አቅቶት ሰከላን ለ'ቆ የፈረጠጠው ኃይል፤ ከግሽ አባይ ሰከላ ባንኮች በመዝረፍ ይዞት የሄደው 30 ሚሊዬን ብር ከመሳሪያዎች ጋር በፋኖ ተማርኳል። ከሰዓት በኋላ አንድ ፓትሮል፣ አንድ አምቡላንስ፣ 3 ብሬን 2 ስናይፐር እና በርካታ ክላሾችን ተረክበናል። 40 ያህክል የጠላት ሰራዊት እጅ ሰጥቷል።" ፋኖ አስረስ ከግንባር።