Page 1 of 1
አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?
Posted: 08 Oct 2024, 01:46
by Axumezana
ኢትዮጵያ አገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ፥
የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ
ታዬ አፅቀስላሴ ባለ ብዙ ቢላ
ኢትዮጵያን የሸጠ ታዋቂው ደላላ
ፕሬዝዳንት ሾሙት ነውና ቀውላላ
Re: አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?
Posted: 08 Oct 2024, 04:15
by Meleket
ሲጀመር፡ ኢትዮጵያን እንዲወክል ማን መረጠው ግን?
ለመሆኑሳ ሃገሩን ስንት ነው የሸጣት?
ለማንስ ሸጣት? ገዢስ ኣገኘ ማለት ነው? ብለን አንጠይቅም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Axumezana wrote: ↑08 Oct 2024, 01:46
አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ
አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?
Re: አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?
Posted: 08 Oct 2024, 04:43
by Axumezana
The following can be done by any future government of Ethiopia!
- Topple Isaias & uproot his governance system & ideology
- Unite the Akologizai people with their Tigrayan brothers
- Unite the Afars in Eritrea with their brothers in Ethiopia
- Keep the ascari (colonial ) syndrome infected Hamassien out of power & empower Ethiopia/Tigray friendly Tigray origin Eritreans to power .
viewtopic.php?f=2&t=351509#p1511419
Re: አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?
Posted: 08 Oct 2024, 10:02
by Meleket
ወዳጃችን Axumezana ጥያቄያችን ከብዶታል።
Meleket wrote: ↑08 Oct 2024, 04:15
ሲጀመር፡ ኢትዮጵያን እንዲወክል ማን መረጠው ግን?
ለመሆኑሳ ሃገሩን ስንት ነው የሸጣት?
ለማንስ ሸጣት? ገዢስ ኣገኘ ማለት ነው? ብለን አንጠይቅም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Axumezana wrote: ↑08 Oct 2024, 01:46
አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ
አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?