Page 1 of 1

አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?

Posted: 08 Oct 2024, 01:46
by Axumezana
ኢትዮጵያ አገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ፥
የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ
ታዬ አፅቀስላሴ ባለ ብዙ ቢላ
ኢትዮጵያን የሸጠ ታዋቂው ደላላ
ፕሬዝዳንት ሾሙት ነውና ቀውላላ

Re: አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?

Posted: 08 Oct 2024, 04:15
by Meleket
ሲጀመር፡ ኢትዮጵያን እንዲወክል ማን መረጠው ግን?
ለመሆኑሳ ሃገሩን ስንት ነው የሸጣት?
ለማንስ ሸጣት? ገዢስ ኣገኘ ማለት ነው? ብለን አንጠይቅም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች
Axumezana wrote:
08 Oct 2024, 01:46
አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?

Re: አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?

Posted: 08 Oct 2024, 04:43
by Axumezana
The following can be done by any future government of Ethiopia!

- Topple Isaias & uproot his governance system & ideology
- Unite the Akologizai people with their Tigrayan brothers
- Unite the Afars in Eritrea with their brothers in Ethiopia
- Keep the ascari (colonial ) syndrome infected Hamassien out of power & empower Ethiopia/Tigray friendly Tigray origin Eritreans to power .

viewtopic.php?f=2&t=351509#p1511419

Re: አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?

Posted: 08 Oct 2024, 10:02
by Meleket
ወዳጃችን Axumezana ጥያቄያችን ከብዶታል
Meleket wrote:
08 Oct 2024, 04:15
ሲጀመር፡ ኢትዮጵያን እንዲወክል ማን መረጠው ግን?
ለመሆኑሳ ሃገሩን ስንት ነው የሸጣት?
ለማንስ ሸጣት? ገዢስ ኣገኘ ማለት ነው? ብለን አንጠይቅም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች
Axumezana wrote:
08 Oct 2024, 01:46
አደርባዩ ታዬ አፅቀስላሴ የኢትዮ-ኤርትራ ድምበር ማካለል ኮምሽን ውስጥ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲሰራ አገሩን የሸጠ ሰው መሆኑን ይውቃሉ?