Page 1 of 1

አብይ አህመድ ኦሮሙማዊ ወጡን ኢትዮጵያዊ ለማስመስል የአማራ ኦሮሞ ፕሬዝዳንት ሾመ!

Posted: 07 Oct 2024, 16:15
by Odie
ያቺ የፕረዝደንት ስፍራ እንደ ነጋሶ ጊዳዳ ብኖርም አልጠቅምም ብምትም አልጎዳ አይነት ስው ማስቀመጫ ነው::

ቀለብህን ትበላለህ የፃፉልህን ታነባለህ ከውጭ እንጂ ከውስጥ በማይታይ ምስታወት ሽብበውህ ይቆጣጠሩሃል :lol:

እዝቀስላሴ የኦሮሙማው ሸታታ የፖለቲካ ሾርባ አማራዊና ኢትዮጲያዊ ለማሽተት የተሾመ ስው ነው::

ሌላ ደመቀች:: ሌላ ደነዝ:: ሌላ ኮንዶም::
ግን እንደርሱና እንደሳህለወርቅ ጥሩ ስራ የነበራቸው ገንዘብ ላላጠራቸው ስዎች ህዝባቸውንናዘራቸውን ለምን ያዋርዳሉ? :lol:

Re: አብይ አህመድ ኦሮሙማዊ ወጡን ኢትዮጵያዊ ለማስመስል የአማራ ኦሮሞ ፕሬዝዳንት ሾመ!

Posted: 07 Oct 2024, 18:38
by kebena05
እንኳ ደስ ያለህ የቡታ ልጅ ሆረር
አንድ ጉራጌ ደግሞ ለመጀመርያ ግዜ ቤተመንግሥት ገባ አሉ፤ የ ፕሬዚዳንት ታዬ ጫማ ጠራጊ በመሆን :lol: :lol:

Re: አብይ አህመድ ኦሮሙማዊ ወጡን ኢትዮጵያዊ ለማስመስል የአማራ ኦሮሞ ፕሬዝዳንት ሾመ!

Posted: 07 Oct 2024, 22:52
by Odie
kebena05 wrote:
07 Oct 2024, 18:38
እንኳ ደስ ያለህ የቡታ ልጅ ሆረር
አንድ ጉራጌ ደግሞ ለመጀመርያ ግዜ ቤተመንግሥት ገባ አሉ፤ የ ፕሬዚዳንት ታዬ ጫማ ጠራጊ በመሆን :lol: :lol:
>>>>>>>
ወያኔ ልብስሽን በፌስታል አስቁዋጥሮ በእግር አስመራ የጠረዘሽ ኩላሊት በመቸርቸርና ስው ትራፊክ በማድረግ ተፈላጊ ሻብያ ብትጠነቀቂ ይሻሻል እንዳትያዢ :lol:
ያቺ ያኔ ስትባረሪ የረሳሽውን በራባሶ ፈልገሽ ነው ስልኢትዮጵያ እንቅልፍ የሚነሳሽ!
አይነ ደረቅ ሻብያ :lol: