To DDT and PP demods
Posted: 07 Oct 2024, 08:33
አብይ ፦"ኢሱ፣ኢሱ" ሲል - "በኤርትራ ፍቅር- ተቃጠልን" ሲሉን የነበሩ ካድሬዎች፤አለቃቸው ከኤርትራ ጋር የተኳረፈ ሲመስላቸው፤ ፍሬቻ ሳያሳዩ ከመቅጽበት ታጥፈው ኤርትራን ሲራገሙ ሰንብተዋል።
ዛሬም፦"ክብርት ፕሬዚዳንታችን"እያሉ ሲያቆላምጧቸውና ሲጎነበሱላቸው የከረሙት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሥርዓቱን ሜዳ ላይ ሲያሰጡት ከመቅጽበት ፍሬቻ ሳያሳዩ ታጥፈው ፦"እንዴት አጉራሻችንን ብልጽግናን አሳጡብን?"ብለው ይዘልፏቸው ጀምረዋል።
"ያንን ገለባ ልብ ከደጅ የወደቀው፣
አድራሻህ ወዴት ነው ብለህ አትጠይቀው፣
የነገው ነፋስ ነው መንገዱን የሚያውቀው።" በውቄ
ጋዜጠኛ፦ ወዴት እየሄድክ ነው?
ካድሬ፦ ወደ ነፋሱ አቅጣጫ።
ዛሬም፦"ክብርት ፕሬዚዳንታችን"እያሉ ሲያቆላምጧቸውና ሲጎነበሱላቸው የከረሙት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሥርዓቱን ሜዳ ላይ ሲያሰጡት ከመቅጽበት ፍሬቻ ሳያሳዩ ታጥፈው ፦"እንዴት አጉራሻችንን ብልጽግናን አሳጡብን?"ብለው ይዘልፏቸው ጀምረዋል።
"ያንን ገለባ ልብ ከደጅ የወደቀው፣
አድራሻህ ወዴት ነው ብለህ አትጠይቀው፣
የነገው ነፋስ ነው መንገዱን የሚያውቀው።" በውቄ
ጋዜጠኛ፦ ወዴት እየሄድክ ነው?
ካድሬ፦ ወደ ነፋሱ አቅጣጫ።