ንመቐለ በሻሻ ገይረያ ዝበለ፡ ኣቢይ ኣሕመድ፡ ንኤርትራ ከም ቃዛ ክገብራ እየ ይብል
ኣድሒኖምዎስ ሕጂ ክበልዖም ደልዩ።
-
- Member+
- Posts: 9512
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ንመቐለ በሻሻ ገይረያ ዝበለ፡ ኣቢይ ኣሕመድ፡ ንኤርትራ ከም ቃዛ ክገብራ እየ ይብል
አታዮ ልምንታይ ኢና ንሕሹ? አቢይ ኡታ ነዋሕ በትሪ ሻዕዉያ አዓርዩ ስለዝፈልጣ ኻሙ ኢሉ ክናገር ዓቕሚና ድፍረት የብሉይ። በይዛኻትኩም ኡቱ ሓሾትና ደረት ንግበረሉ። ኤርትራውያን ይስሕቁና አለዉ።
![Rolling Eyes :roll:](./images/smilies/icon_rolleyes.gif)
![Rolling Eyes :roll:](./images/smilies/icon_rolleyes.gif)
Re: ንመቐለ በሻሻ ገይረያ ዝበለ፡ ኣቢይ ኣሕመድ፡ ንኤርትራ ከም ቃዛ ክገብራ እየ ይብል
Every agame medias and Youtubers got this fake news from one source: EthioForum, the agame guy who also spread fake news last week about “Shaebia has occupied Zalambessa”. First off, the little PM is in no position to threaten Eritrea nor has a gutt to even one single bullet.
Re: ንመቐለ በሻሻ ገይረያ ዝበለ፡ ኣቢይ ኣሕመድ፡ ንኤርትራ ከም ቃዛ ክገብራ እየ ይብል
Capabilities can be purchased using the IMF billions of dollars. In terms of guts / instinctive emotional responses, didn't Andargachew Tsgie say: "እብድ ነው። ጦርነት ሊጀምር ይችላል"?
የኤርትራ 300 ታንኮች በ 3 ድሮኖች እናወድማለን። የኤርትራ አቅም እዚህ ድረስ ነው። - የጠ/ሚ አቢይ ዮትዩበር ስዩም ተሾመ
Re: ንመቐለ በሻሻ ገይረያ ዝበለ፡ ኣቢይ ኣሕመድ፡ ንኤርትራ ከም ቃዛ ክገብራ እየ ይብል
ፈኸራ ናትኩም ኢትዮጵያዊያን ዋላ ዓጋመኹም፣ጋላኹም ወይአምሓራይኩም ክንደይ ዘይሰማዕና። ሓየ በለልና ነቶም ሰብ ግዜ ዘለው ናይ አራት ኪሎ ገዘእትኻ።
Re: ንመቐለ በሻሻ ገይረያ ዝበለ፡ ኣቢይ ኣሕመድ፡ ንኤርትራ ከም ቃዛ ክገብራ እየ ይብል
Meleket wrote: ↑19 Jun 2018, 03:00ውዳሴ ዘአብይ
ያ ዲያብሎስ ቀንቶት እኛኑ አጣልቶ፣
ኢትዮጵያና ኤርትራን እርስበርስ አባልቶ፣
ሁሌ ጠዋት ማታ ሲያሰማን ቀረርቶ፣
ምስኪኖች ሲያነቡ ከበሮ ሊደልቅ፣
ሰብአዊ ፍጡርን እንዲሁ ሲያሳቅቅ፣
ስንት ንጹሓንን በእስር ሲያማቅቅ፣
ምህረት ሰላም ፍቅርን ከኛ ዘንድ ሊያርቅ፣
ህዝቦች ደም ሲያነቡ እሱ ግን ሲሳለቅ፣
ብዙሃን ታርዘው እርሱ ሲሞላቀቅ፣
ሳይታክት መስራቱን እኛኑ ሊያናቁት፣
ጉዳዮች ጠማዞ ወስልቶ ሲተብት፣
ሊዘራ ክፍፍል ሁሌ ሲንገታገት፣
የሱን ተንኮል ደባ በውኑ ያጤኑት፣
ወጣቱ አስተዋዩ የኛው ትውልድ ወካይ፣
ብልሁ መካሪ አንደበተ አማላይ፣
በሓቅ የሚመሩት የትህትና አገልጋይ፣
ያነገቡት ራእይ መርሁ መደመር፣
በቅንነት ገስጋሽ በቃል ሆነ ተግባር፣
ሀሰተኛን ሁላ በቃላቸው ዘራይ፣
ከጎናቸው አለን ከኚህ ወጣት ጠቅላይ!
የክፍሉን ስራ የቤቱንም ስራ አሳይመንቱን ሁሉ፣
አጣጥሞ ሚሰራ ተግባሩን ከቃሉ፣
እንደርስዎ አላየንም በጦብያ በሙሉ።
እግዜር ከርስዎ ጋር ነው እንመሰክራለን፣
እድሜ ለኤልያስ እንጽፈዋለን፣
አይናችን እያየ መች ዝም እንላለን?
ቢወራጭ ቢወራጭ የዲያብሎስ መንጋ፣
እርሶ ይነዱታል በእውነት አለንጋ፣
ሽዎች ንጹሃንን ከሲኦል መንጋጋ፣
ሚንከራተቱትን ፍትህን ፍለጋ፣
ልብ አሳርፈዋል በቆላም በደጋ።
ይህንን ታዝበን ስንል አብይ በርቱ፣
ሓቅን ስለያዙ ሐሰትን ሲረቱ፣
የምህረት ተግባርዎ ቀንም ሆነ ማታ፣
ርቱዕ አንደበትዎ ሚሰጠን እርካታ፣
ሰላምን ሰባኪ ከጦርነት ፈንታ፣
ዘመንዎ እንደሚሆን የሰላም የእርጋታ፣
በሁላችን ዘንድም ስለዘሩ ደስታ፣
ህዝብን አክብረዋል ያክብርዎት ጌታ።
ትልቅ ጆሮ ሰጥተው ለህዝቡ ስሞታ፣
ትዕግስትን አንግበው ለህዝብ አቤቱታ፣
እውነተኛ መልስን በተርታ በተርታ፣
ለሚልዮኑ ህዝብ ስለሆኑ ዋልታ፣
ስንል እንደኖርነው ናና ማራናታ፣
አንድዬ ራሱ ነው የስዎ መከታ፣
አያሳፍርዎም ያ የሚያምኑት ጌታ።
አንዱ አንዱን እንዲያየው ሁልግዜ የጎሪጥ፣
ሌሎችን የማሞኝ እኔ ብቻ ነኝ ብልጥ፣
ሲል እንዳልነበረ ዲያብሎስ ያ ቆሪጥ፣
ሁሉንም አስማሚ እውነቱን በመግለጥ፣
በየዋህ አንደበት ትዕቢትን በማቅለጥ፣
ዘመን እንዲያበቃ ዘመነ መርመጥመጥ፣
ምህረት የሰብኩ አልፈው እሳት ረመጥ፣
የመደመር መርህ ከሁሉ የሚበልጥ፣
ምንኛ ደስ ይላል ይህ የእርስዎ ፈሊጥ።
እኒያ ደም መጣጮች ምነው ወሬ አበዙ፣
እኒያ የቀን ጅቦች ምነው ወሬ አበዙ፣
ዛሬም አሉባልታን እንዲሁ ሚነዙ፣
ጉዳይ አወሳስበው ነገር ሊያጠነዙ፣
ግጭቶች ለመፍጠር ከሚቅበዘበዙ፣
ለህግ የበላይነት ምናለ ቢገዙ?
ልኩን ነገሯቸው ነገር ሳያንዛዙ፣
እንዲህ የእርሶ ዓይነቶች ተደምረው ይብዙ።
![](https://i.imgur.com/Vvc9h6s.jpg)
![](https://i.imgur.com/PianxEA.jpg)
ሲጠቃለል፦viewtopic.php?f=2&t=308857&
sarcasm ጌም ወበር ወ 'ጌም ኦቨር'!
![Mr. Green :mrgreen:](./images/smilies/icon_mrgreen.gif)