ደንጌሳት ባዲሳባ! የልጆቹ መስቀል!
ማኛም አሰላነ! እንኳን አደረሰን! ቃሉ ደንዴሳት ሳይሆን ደንጌሳት ነው!! የዴንጋ እሳት የልጆች ደመራ ማለት ነው
Re: ደንጌሳት ባዲሳባ! የልጆቹ መስቀል!
gobecho,
ፊትህን ብልጽግና ቤት ውስጥ አሳድረህ ስኩዋር እየላስክ የሰባ ላትህን ግን ውጭ አሳድረህ ልትበላ ነው
ፊትህን ብልጽግና ቤት ውስጥ አሳድረህ ስኩዋር እየላስክ የሰባ ላትህን ግን ውጭ አሳድረህ ልትበላ ነው
Re: ደንጌሳት ባዲሳባ! የልጆቹ መስቀል!
"Sacrifice Gurage culture and language for the greater goal of ONE Ethiopian identity." Odie
Enemy of Gurage!
Enemy of Gurage!
Re: ደንጌሳት ባዲሳባ! የልጆቹ መስቀል!
>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>
አንተ ብቻህን ነው የምትጮኸው ጎበዝ:: እርሱም ከምትለጥፈው አንፃር ጉራጌን ሚስሊም ለማድረግ ወይም ለአረብ ለመሽጥ ነው:: ክርስትያን ኢትዮጵያና አማራን ትጠላለህ:: ስለጉራጌ ተቆርቁዋሪ ትመስላለህ:: ባብዛኛው ምስራቁን/እስላሙን/ የምትደግፍ ትመስላለህ:: ይህ መብትህ ነው:: ጉራጌም ላትሆን ትችላለህ:: እንደምታየው ጉራጌ ከተማ ውስጥ ስለሚስራ ወጣ ገባ ስለሚል ለአዲስ አበባ ስለሚቀርብ ጉራጊኛው በአማርኛ እየተዋጠ ነው:: በምስራቅ በኩል ኦሮሞ እያስገበረው ነው:: ጉራጊኛ ከተዋጠ የሚቀርበው አማርኛ ይዋጠው:: ጉራጌ ቁዋንቁዋዉና ባህሉ ለመጠበቅ አንድ የሆነ ስለመሆኑ እጠራጠራለሁ:: እንደ አማራው ኢትዮጵያዊነት የዋጠው ህዝብ ነው:: አሁን ደግሞ አብዮት አህመድ ክልል ከልክሎ ሆሳና ሃድያ ከቶታል:: ገና ሃድያ ይበላዋል::