Page 1 of 1

SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 12:31
by Horus
NOW, MESQEL IS NOT ONLY THE GLORIOUS, THE JOYOUS FESTIVAL OF THE BIRTH LIGHT!!

NOW, MESQEL IS NOT ONLY THE FESTIVAL OF THE CROSS!!

NOW MESQEL IS NOT ONLY THE FESTIVAL OF KITFO!!

NOW, MESQEL FOREVER BECOMES THE DAY OF THE REBIRTH OF THE ETHIOPIAN NAVY!!

NOW, MESQEL FOREVER BECOMES THE DAY OF THE RETURN OF ETHIOPIA TO ITS HISTORICAL IDENTITY AS THE RED SEA NATION!!

HAPPY, HAPPY MESQEL DEAR ETHIOPIA!!!


ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 17 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልልልልልልልልልል!!

Posted: 25 Sep 2024, 12:40
by Union
ኧረ ባክህ አንተ ሰውዬ :lol:

ቲንሽ ፖለቲካ የምታውቅ ሰው ከሆንክ ይሄ ነገር የነጮቹ ስራ መሆኑን ታውቅ ነበር። ለምን ነጮቹ ወደብ ይሰጣቸው ምናምን ወደሚለው ወሬ ገቡ ብለህ ጠይቅ። ወሬ ብቻ ነው anyway። ነጮቹ ሳይንጫጩ እና ጦር ሳያዘምቱብህ የሰው ወደብ በጉልበት መቀማት ስትችል አስበው እስቲ :lol:

ሳዳም ሁሴን ኩዌትን ሊጠቀልል ሲል የነበረውን የነጮች ግርግር አስታውስ እንጂ

ከዃላው ያቀዱት መዘዝ ምንድነው ብለህ አስብ እስቲ። የ7ኛ ክፍል ተማሪ አብይ ይሄን ማድረግ ይችላል ብለህ ማሰብህ ምን ያህል ደካማ እንደሆንክ ያሳያል

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 12:42
by Horus

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 17 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 12:48
by Union
ጅቡቲ የብዙ ሀገራት እጅ ያለበት ሀገር ስለሆነ ጅቡቲን በመጠቀም የኢትዮጵያን ሀብት ወደ ሀገራቸው ማጓጓዝ አልፈለጉም። ሶማሌላንድ በነጮቹ እጅ ስር ያለች ቦታ ስለሆነች ለኢትዮጵያ ወደብ በመክፈት ዘረፋውን በዛ በኩል ማጧጧፍ ስለሚቻል ነው ነጮቹ አብይን የወደብ ወሬን እንዲያራግብ የፈለጉት። ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ የሚዘረፋ ሀብቶች እየተሰናዱ ነው


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 17 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 12:52
by Union
አማራ እንደሆነ ነፃ ወጥቷል። አማራ ገብቶ ቆፍሮ ማውጣት ይህልም እንጀራ ሆነባቸው :lol:

ስለዚህ በቀይ ባህር በኩል ማሸሽ እንደማይቻል እና የሰሜኑ ህዝብ እንደነቃ አውቀዋል። አሁን ደቡቡ ላይ አፍጥጠዋል :lol: ሶማሌላንድም አመቺ ቦታ ሆኖላቸዋል ለማጓጓዝ

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 12:55
by Horus
HORUS PREDICTS THAT AMERICA WILL RECOGNIZE SOMALILAND AND IN RETURN BUILD THE LARGEST AMERICAN MILITARY BASE IN SOMALLAND. AND, AMERICA WILL SUPPORT THE ETHIOPIAN NAVY!!! FOLLOW THE UNFOLDING DRAMA!!!


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 17 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 12:57
by Union
:lol:

Somaliland is already owned by the ferenjis :lol: ደደብ
Horus wrote:
25 Sep 2024, 12:55
HORUS PREDICTS THAT AMERICA WILL RECOGNIZE SOMALILAND AND IN RETURN BUILD THE LARGEST AMERICAN MILITARY BASE IN SOMALLAND. AND, AMERICA WILL SUPPORT THE ETHIOPIAN NAVY!!! FOLLOW THE UNFOLDING DRAMA!!!


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:02
by Horus
ONLY THE REMOVAL OF HAWIYE CLAN FROM POWER CAN SAVE SOMALIA! SHORT OF THAT SOMALIA WILL DISINTEGRATE INTO 3 OR 4 INDEPENDENT COUNTRIES.


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 17 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:07
by DefendTheTruth
The 17th of መስከረም (Meskerem), 2017 is the 27th of September, 2024. If it is indeed the day of such a historic event, then precision has a weight.

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:25
by Horus
አገር በአገር ነው! የክስታኔኛ ግጥም


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:30
by Horus

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:35
by Horus
የግብጽ አሽከሮች ሃፍረትና በንዴት መቃጠል ! መቃጠል!!!


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:40
by Union
:lol: :lol: :lol: :lol:

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 13:41
by Horus

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 14:43
by Horus
Now, we will let all the water carriers of our historical enemy-Egypt- do the soul searching, analyzing, slicing and mincing what happened. We let them do all the geopolitical analysis they like to prepare themselves for an emotional soft-landing. The tiny Eritrean phantom of a nation, the fake city of state Djibouti & the infantile regime of Hawiye clan can sing and dance with El-Sisi all they want. They are not going to change the realities of the Horn of Africa. The giant and historic Ethiopia is the king of the Horn. Deny this reality at your own peril. In time you all will learn how to live with Ethiopia, no other options exist for you.

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 15:00
by Horus
EL-SISI IN DEEP CRISIS OF POLITICAL SURVIVAL!


Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 15:16
by Horus
THE HASSAN SHEIK'S REGIME HAWIYE CLAN IN DEEP CRISIS OF POLITICAL SURVIVAL

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 15:20
by Horus

Re: SEPTEMBER 28, 2024!! መስከረም 18, 2017 ታላቁ የመስቀል ስጦታ ለታላቋ ኢትዮጵያ!!እልልታ! እልልታ! እልልታ!

Posted: 25 Sep 2024, 17:01
by Horus