Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member
Posts: 4798
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የመለከት ማደናገርያ ፅሁፎች!

Post by Meleket » 21 Sep 2024, 02:47

እስቲ ኣሁን ይሄ ምኑ ነው የሚያደናግርህ? የድንበር ህዝቦችን ዘለቄታዊ ሰላም ትሻለህ? ፈውሱ “ፊዚካል ዲማርኬሽንን” በፍቅር መንፈስ መተግበር ነው። ከዚያ በኋላም በፍቅርና በሰላም መንፈስ በጉርብትናና በወንድማማችነት መንፈስ ኑሮን መግፋት ነው። ከዚያ በተረፈ ግን ይህ ግልጽና ቅን ሃሳብ ካደናገረህ፡ ዬሆነ ልታደናግረው የፈለከው ነገር ኣለ ማለት ነው። ወዳጃችን Axumezana መልካም መልካሙን ሁሉ ደግሞ ከሃገርህ ልጆች ጋር ተመኝተንልሃል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። viewtopic.php?f=2&t=308857
Meleket wrote:
15 Nov 2022, 06:07
ኤርትራውያን "ናትና ኣይንህብን ዘይናትና ኣይንደልን!" የምትል የትግል መርህ አለችን። ይህ ማለት ደግሞ ከነዚህ ከ146 የጋራ ፈርጦቻችን ወዲያ ኢትዮጵያ ከኛ የምትሻው ቅንጣት ታህል መሬት ሊኖር አይገባም፤ እኛም እንዲሁ እንደማለት ነው። ኣይደለም እንዴ? :lol:

ፈጣሪ እጅግ አድርጎ ከባረካቸው ቀናት አንዷ "ይግባኝ የሌለበት ፍርድን" እንቀበላለን ተብሎ የተፈረመባት ዕለት ኣንዷ ነች፤ ሁለተኛዋ ደግሞ "ብይኑ የተበየነባት" ዕለት ነች። ሌሎች የተባረኩ ቀናትም ሞልተዋል።
:mrgreen:
Meleket wrote:
20 Sep 2024, 10:26
የ“ፊዚካል ዲማርኬሽን” ትግባሬ የኤርትራና የኢትዮጵያ የድንበር ላይ ህዝቦች ዘላቂ ሰላም ዋስትና ነው!
ሰላማዊው ትግባሬ ደግሞ የእነዚህ ሁለት ሰዎች ይሁንታን ይጠይቃል!
Meleket wrote:
18 Sep 2024, 11:20

Axumezana
Senior Member
Posts: 18483
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የመለከት ማደናገርያ ፅሁፎች!

Post by Axumezana » 21 Sep 2024, 10:24

እንዳ ዛህላይ ማህላይ
See at Adi Halo!

Post Reply