Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Yimer
Member
Posts: 435
Joined: 28 Feb 2021, 07:10

ወይዘሮ Misraq እና ወይዘሪት union በboyfriend ተጣልተዋል:: እናስታርቃቸው እባካችሁ

Post by Yimer » 19 Sep 2024, 20:30

Any ያገር ሽማግሌ አስታራቂ? ሁለቱ ወይዛዝርት ፍቅራቸው ለጉድ ነበር::

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47040
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: ወይዘሮ Misraq እና ወይዘሪት union በboyfriend ተጣልተዋል:: እናስታርቃቸው እባካችሁ

Post by Halafi Mengedi » 19 Sep 2024, 20:36

Yimer wrote:
19 Sep 2024, 20:30
Any ያገር ሽማግሌ አስታራቂ? ሁለቱ ወይዛዝርት ፍቅራቸው ለጉድ ነበር::
You cannot reconcile them until they do re engineering both of them to bring them back. Misraq Amela must shrink her world wide swimming pool and Union enlarge his Mudwa as much as he can then reconciliation without too much effort can be done.

kebena05
Member
Posts: 3102
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: ወይዘሮ Misraq እና ወይዘሪት union በboyfriend ተጣልተዋል:: እናስታርቃቸው እባካችሁ

Post by kebena05 » 19 Sep 2024, 23:16

Yimer wrote:
19 Sep 2024, 20:30
Any ያገር ሽማግሌ አስታራቂ? ሁለቱ ወይዛዝርት ፍቅራቸው ለጉድ ነበር::
አንድ በእድሜ በጣም የገፋ ሰው እዚህ ያለው ሆረስ ነበር እሱም የቁጥር እድሜ ባለፀጋ እንጂ የአምሮ ብስለት የለውም። እንግዲህ እነዚህ የቀድሞ love birds ማን ያስታርቃቸው።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6032
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ወይዘሮ Misraq እና ወይዘሪት union በboyfriend ተጣልተዋል:: እናስታርቃቸው እባካችሁ

Post by Naga Tuma » 21 Sep 2024, 05:57

ዩንቲ ማለት የሚሳነዉ የአገዉ ሸንጎ ያለዉን መድፉን እየተኮሰ አማርኛ ቋንቋ የማን ነዉ ኣስብሎኛል።

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያምን ሳይንስ መድፉ ኣድርጎ ነዉ ያስብላል።

ወታደራዊ ስልጠና ኖሮት መድፉን ለብቻዉ ሰርቶት ይሁን እርዳታ ኣግኝቶ ነዉ ያስብላል።

የሚተካን በስርዓት ሳያዘጋጅ ማፍረስን ማሰብ የሚችል ኣብዮተኛ ይሆን?

መድፉ ባክፋየር ስያደርግበትም ይታየኛል። ከቦረና እስከ አደዋ ከሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በላይ ዉስጡ ድርሻ ኣለን የሚባል ቋንቋ አማርኛ ይመስለኛል። ቦረና፣ ጉራጌ፣ አገዉ፣ ትግሬን ጨምሮ ማለት ነዉ።

ከአኙዋ እስከ ሶማሌ ድርሻዎች ቢጨመሩ የበለጠ መግባብያ ይሆናል።

Yimer
Member
Posts: 435
Joined: 28 Feb 2021, 07:10

Re: ወይዘሮ Misraq እና ወይዘሪት union በboyfriend ተጣልተዋል:: እናስታርቃቸው እባካችሁ

Post by Yimer » 21 Sep 2024, 11:36

በሉ እኔው ላስታርቃችሁ... ቅዳሜ ነው ዛሬ...

ወይዘሪት union: በመጀመሪያ አንች ብሶትሽን ተናገሪ... ችግራችሁ ምንድን ነው? ምስራቅ ምን አጠፋ? I mean ወይዘሮ ምስራቅ …

Post Reply