Page 1 of 1

በግርግር ወደባችን አስብን ና ግባ በኪሴ ሶማሌላንድ ፍሪ ላንድ!

Posted: 16 Sep 2024, 18:41
by Odie
እንዴ ጥሩ ነው :lol:
ቄሮ ግሪሳው ስው ከማገት ለመዋጋት ወደ አስብ ወደሶማሊ ላንድ :lol: :lol:
ፋኖ ወደ ፋዘር ላንድ አራት ኪሎ :lol: :lol:

Let us hear whose demon is going to cry first on this thread :lol:

Re: በግርግር ወደባችን አስብን ና ግባ በኪሴ ሶማሌላንድ ፍሪ ላንድ!

Posted: 16 Sep 2024, 18:45
by Odie
ቂቂቂቂቂቂቂቂቂ!
For sure abyssladywitch==Zombiman== Zomaliman aka camel but sniffer== shabea cloned cadres (cloned by the dictator when they were babies to fight for shabea) will start beaching😂😂😂

Re: በግርግር ወደባችን አስብን ና ግባ በኪሴ ሶማሌላንድ ፍሪ ላንድ!

Posted: 16 Sep 2024, 20:25
by Odie
So all the congregation is smart and backed off :lol: :lol:

Good job :lol:
You see that is how mixed is the current scenario :lol:

Still, we hope Fano comes to fatherland 4 kilo :lol:

We hope Somaliland takes care of itself: lol:

The clown brings port Assab or Somaliland knowingly or unknowingly

Two birds in one stone :lol: :lol:

Re: በግርግር ወደባችን አስብን ና ግባ በኪሴ ሶማሌላንድ ፍሪ ላንድ!

Posted: 16 Sep 2024, 21:36
by Abere
Odie

ብቻ ፍየል በግርግር እናቱን ምን ይላል እንዳይሆን ኢትዮጵያዊያን በማይረባ የጎሳ ቅራቅንቦ ተጠላልፈው ያለዐዋቂ በመሆን አገር እንዳይጎዳ ነው። ከዚህ ፎረም ላይ በርካታ ሾካካ ሻዕብያዎች ኢትዮጵያዊ በመምሰል ለማታለል ይታገላሉ፤ወያኔዎችም ሆኑ ኦነጎች ያው አገር ጠል ከመሆናቸው አንጻር ሊታመኑ የማይገባቸው ናቸው። ለማንኛውም ለሁሉ ነገር ምዕራፍ እንዳለው ሁሉ የኢትዮጵያ ጠላቶች አንድ ላይ የሚወድቁበት ጊዜ የደረሰ ይመስላል። የአሰብ ጉዳይ ባንክ የተቀመጠ የኢትዮጵያ ሃብት ነው - አሰብ አይቀርም።

Re: በግርግር ወደባችን አስብን ና ግባ በኪሴ ሶማሌላንድ ፍሪ ላንድ!

Posted: 16 Sep 2024, 22:00
by Odie
>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>

“ብቻ ፍየል በግርግር እናቱን ምን ይላል እንዳይሆን ኢትዮጵያዊያን በማይረባ የጎሳ ቅራቅንቦ ተጠላልፈው ያለዐዋቂ በመሆን አገር እንዳይጎዳ ነው።”

ዝም ብለን በጥንቃቄ እናያቸዋለን ወይ ይተላለቃሉ ወይ ማኖ ይነካሉ :lol: :lol: :lol:
እንደው እነዚህ ዘረኞች አቻኮሉን እንጂ በቅርብም በሩቅም ቢሆን ወደባህር መዝለቃችን አይቀር በውድም በግድም:: ይህን አምነው ቢቀበሉ ይሻላቸዋል:: የሶማልያ ኮስት እኮ የአለም ቆሻሻ ሁሉ መጣያ ነው እኮ! ኑክሊያር ዝቃጭ ሳይቀር :lol:

እዚህ የሚሳደቡት አንዳንዶቹ ኢሳያስ clone ያደረጋቸው ከህፃንነታቸው ይሄ ቀይ እንባባ ምናምን ተብለው በጥላቻ ያደጉ ነብስ በሎች ናቸው like abysslady :lol: :lol: